“ለወዳጃችን ወተት፣ ለጠላታችን ዕሬት መስጠት እንችልበታለን!! ከቶም ኢትዮጵያ የሚለው ስም ከማሸነፍ እንጂ ከመሸነፍ ጋራ ተጠርቶ አያውቅም። ከነጻነት እንጂ ከባርነት ጋራ ዝምድና የለውም። ኢትዮጵያ ተፈትና ታውቃለች። ተሸንፋ ግን አታውቅም። ቀጥና ታውቃለች፤ ተበጥሳ ግን አታውቅም። የዘመመች መስላ ታውቃለች፤ ወድቃ ግን አታውቅም።” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 4 years ago4 years ago00 mins Post navigation Previous: Bitcoin Tests USD 22K, Ethereum Inches Higher, Altcoins RallyNext: ከህብረተሰቡ የሚሰበሰብ ሀብት ለታለመለት የልማት ኘሮጀክት መዋል እንዳለበት ተገለፀ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom2 days ago2 days ago 0