በኢትዮጲያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች በዛሬው እለት ድሬዳዋ የገቡ ሲሆን ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር መንገድ ሲደርሱም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

አምባሳደሩ የሀርላ ጥንታዊ መካነ ቅርስን የሚጎበኙ ሲሆን በድሬዳዋ አስተዳደር በእንግሊዝ መንግስት ድጋፍ የሚደረጉ ፕሮጀክቶችን የሚጎበኙም ይሆናል

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *