የድሬዳዋ አስተዳደር የእግር ኳስ ጨዋታ ስቴዲየም የፊፋ እና ካፍ መስፈርቶችን የሚያሟላ አለም አቀፍ ጨዋታዎችን ለማስተናገድ የሚያስችለውን ደረጃ በማሟላት በዛሬው እለት የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን ከ ኡጋንዳ አቻው ጋር የሚያደርገውን የወዳጅነት ጨዋታውን ለማስተናገድ በዝግጅት ላይ ነው።

በዚህም የእግር ኳስ ጨዋታ መርሀ ግብር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጅሀርን ጨምሮ የካቢኔ አባላት እና የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች የሚያካሂዱት የእግር ኳስ ጨዋታ ተጀምሯል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *