Amharicበድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 3 የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑ እህት ወንድሞች በቅድስት ማሪያም ካቴደራል ቤተክርስትያን በመገኘት የፀሎተ ሀሙስን ስነ-ስርአት አከናውነው ለወጡ የእምነቱ ተከታዮች የታሸጉ ውሀዎችን እና ድፎዳቦ የመስጠት መርሀ-ግብር በዛሬው እለት አካሄዱ ። direcom2 years ago2 years ago01 mins በመርሀ ግብሩ ላይ ያነጋገርናቸው የእስልምና እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች የዛሬው ፕሮግራሞችን እንደሁሌውም ፍቅራችንን እና አብሮነታችንን ለማሳየት ያዘጋጀነው ነው በማለት ተናግረዋል። አስተባባሪዎቹ አያይዘውም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። Post navigation Previous: ፀሎተ ሀሙስ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረNext: የጸሎተ ሐሙስ ( ህጽበተ ሐሙስ) ስነ-ስርዓት በድሬዳዋ ርእሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተካሒዷል፡፡ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago5 days ago 0