የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳዳር የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ መካሄድ ጀምሯል

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አዘጋጅነት በአሁን ሰአት የምክክር እንዲሁም የአጀንዳ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር እየተካሄደ ይገኛል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በዚሁ የምክክር እንዲሁም የአጀንዳ ማሰባሰብ መርሀ-ግብር ላይ ያሉትን መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *