Dargaggoonni Abdii biyyaafi Humna Jijjiiramaa Ta’uusaanii Mirkaneeffachuuf Har’a Ciminaan Hojjechuu Akka Qaban Ibsame.

Bulchinsa Aanaa Asallisoo Komishinii Dargaggoofi Ispoortii Bulchinsa Dirree Dhawaa waliin ta’uun dargaggoota aanichaa 500 ta’aniif leenjii dadammaqinaafi muuxannoo jireenyaa kenne. Aanaa Asallisootti carraaleen hedduun dargaggoota naannichaa fayyadamoo taasisan hedduun uumamee jiraachuu kan eeran Bulchaan Aanaa Hasalisoo Obbo Abdii Abdallaa kaayyoo leenjichaa yommuu himanitti leenjichi dargaggoonni haalotaafi gochaalee isaan duubatti harkisan injifatanii haalaa jijjiiramaa yeroo waliin…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ሀገራዊ የምክክር መድረክ በዛሬው ውሎ ባለድርሻ አካላት በቡድን ያደራጁትን የተጠቃለለ አጃንዳቸውን አቅርበዋል ።

በድሬዳዋ አስተዳደር በሀገራዊ የምክክር መድረክ እየተሳተፉ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት በዛሬው የአምስተኛ ቀን ውሎ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የማህበራትና ተቋማት፣ የመንግስት አስፈጻሚ አካላትና የታዋቂ ግለሰቦች ወኪሎች ተወያይተው የተስማሙባቸውን አጀንዳዎች በመረጧቸው የቡድን መሪዎች አማካኝነት ለጋራ መድረኩ አቅርበዋል:: ከባለድርሻ አካላት የተመረጡ ወኪሎች ከአምስቱ ባለድርሻ አካላት የተሰበሰቡ የድሬዳዋ አስተዳደር አጀንዳዎችን አደራጅተውና አጠናቅረው በጋራ መድረኩ ካቀረቡ በኋላ በቀጣይ ጊዜያት…

Read More

“የክልሉ የጸጥታ ኃይል ከፌዴራል የጸጥታ ኃይል ጋር በመኾን አካባቢውን ለመጠበቅ እና ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ በቂ ዝግጅት አለው” የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

በመግለጫቸውም ክልሉ አንድ ዓመት በሞላው የሰላም እጦት ውስጥ መቆየቱን አንስተዋል፡፡ ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ክልሉ እስካሁን ድረስ የሰላም መደፍረስ ችግር አጋጥሞት መቆየቱን ነው የተናገሩት፡፡ የክልሉን የጸጥታ ሁኔታ ለመቀየር መንግሥት በርካታ የሰላም አማራጮችን ማቅረቡን የተናገሩት ምክትል ኀላፊው ሰላማዊ ውይይቶች ሲተገብር መቆየቱን ነው የተናገሩት፡፡ ጥያቄ እና ሃሳብ አለኝ የሚል እንዲቀርብ እና ችግሮች በውይይት እንዲፈቱ ጥረት መደረጉንም አስታውሰዋል፡፡…

Read More

ሁለንተናዊ የልማት ሥራዎቻችን “ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና” በሚል የጀመርነውን ራዕያችንን በሚያሳካ መንገድ እየተተገበሩ ነው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ.

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በድሬዳዋ የተመለከቷቸው የሥርዓተ ምግብ፣ የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን፣ የልማት ትሩፋት እና የነፃ የንግድ ቀጣና ሥራዎች የተሳሰረ የልማት ፓኬጅ ማሳያ መሆናቸውን ገልጸዋል። በጉብኝታቸው በሥርዓተ ምግብ መርሐ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ ነዋሪዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ በምግብ ራሳቸውን መቻላቸውን እንዲሁም ልጆቻቸውም የተመጣጠነ ምግብ እያገኙ እንደሆነ ማየታቸውንም አመልክተዋል። በማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ሥርዓት የተጀመሩ ሥራዎችም…

Read More

ወጣቶች በተስፋ የተሞሉ የለውጥ ሀይል ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለፀ::

የአሰሊሶ ወረዳ ከድሬደዋ ወጣቶችና ስፓርት ኮምሽን ጋር በመተባበር በወረዳው ለሚገኙ 500 ወጣቶች የማነቃቂያና የህይወት ተሞክሮ ስልጠና ሰጥቷል። የአሰሊሶ ወረዳ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አብዲ አበደላ ወጣቶች በአንድ አገር አጠቃላይ እድገትና መፃዒ የለውጥ ስኬት ትልቁን ድርሻ የሚወስዱ አምራች ሃይል እንደሆኑ አውስተዋል።በአስተዳደራችን ወጣቱን በሙሉ ሃይል በማህበራዊ ፓለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መድክ ተሳታፊ ከመሆን ባለፈ ለሚኖረው ለውጥ ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችሉ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በአስተዳደሩ የሚከናወኑ ትልልቅ ሁነቶችን በቀጥታ ስርጭት ሽፋን መረጃዎችን በሶስቱም ቋንቋዎች የማሰራጨት ስራን መስራቱ የመረጃ ተደራሽነቱ እንዲስፋፋ ማስቻሉ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2016 ዓ.ም የስራ አፈፃፀም እና የልካም አስተዳደር ሪፖርት ግምገማ መድረክ እንዲሁም የ2017 ዓ.ም ዕቅድ ላይ የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የ2016 በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2017 ዓ.ም እቅድ እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ሪፖርት የተቋሙ ሰራተኞችን ጨምሮ የሴክተር ተቋማትና የወረዳዎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በመድረኩ…

Read More

“በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር”፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል ዓሻራችንን እናኑር ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በአንድ መንፈስ በመላው ኢትዮጵያ ዓሻራችንን እናኑር ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ አንድ ከሆን ከዚህም በላይ እንችላለን! ሲሉ ገልፀዋል። አዋቂዎች ከ20 በላይ፣ ታዳጊዎች ከ10 በላይ ችግኞችን በመትከል ለሀገር ያለንን ፍቅር፣ ለትውልድ ያለንን ስጦታ በተገቢው ስፍራ እንግለጥ ሲሉ…

Read More

የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑ ተገለፀ::

የሰቆጣ ቃል ኪዳን የመቀንጨር ችግርን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት በመንግስት ባለቤትነት የሚተገበር፤ የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት “የኢትዮጵያ ምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ የምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ እና የሰቆጣ ቃል ኪዳን እንዲሁም የማኀበረሰብ አቀፍ ጤና መድን የ2016 ዓ.ም አፈፃፀም እንዲሁም የ2017 ዓ.ም ዕቅድን ገምግመናል” ብለዋል፡፡ የዜጎችን…

Read More

በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የአእምሮ ጤና ላይ ያተኮረ ወርክ ሾፕ ተካሄደ::

የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከአሊ ቢራ ፋውንዴሽን እንዲሁም ከአሜሪካ ሚኒሶታ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር የስነ አእምሮ ጤና ላይ ያተኮረ ወርክ ሾፕ በዛሬው ዕለተ አካሄደ:: በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ አቶ ሁሴን መሀመድ የዚህ ወርክ ሾፕ ዋንኛ አላማ ለማህበረሰቡ የስነ አእምሮ ጤና ላይ ግንዘቤ መፍጠር ነው ሲሉ አብራርተዋል:: በተለይም የበሽታውን የስርጭት መጠን ለመቀነስ ቅድመ ጥንቃቄ…

Read More

Badhaadhina Biyyaa teenyatti Milkeessuu Barbaannuuf shoorri Dargaggootaa ol’aanaadhaa jedhan.

Badhaadhina Biyyaa teenyatti Milkeessuu Barbaannuuf Dargaggoonni shoora ol’aanaa iraa akka ergamuu fi dargaggoos Teeknooloojiin Ga’oomsuun Murteeessaa Ta’uu Komishinarri Komishiinii Dargaggoo fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kaalid Mahammad ibsan. Guyyaan Dargaggootaa Idil- Addunyaa 21ffaan Mata Duree ”Dargaggoota Teeknooloojiin Gahoomsuun Milkaa’ina Itti Fufiinsa Qabuuf” Jedhuun Dirree Dhawaatti Kabajame irratti omishinarri Komishiinii Dargaggoo Fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree…

Read More