#ድሬዳዋ ልትመክር ነው!!!

ከነገ ሰኞ ነሐሴ 6 / 2016 እስከ 12/2016 ዓ.ም ባሉ ተከታታይ ቀናት፥ በድሬዳዋ አስተዳደር አጀንዳ የማሰባሰብ ምክክር መድረክ፥ በኮንጎ ሜዳ የወጣቶችና ስፖርት አካዳሚ መሰብሰቢያ አዳራሽ ነገ ጠዋት ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ መካሄድ ይጀምራል ።

በውይይት መድረኩም፦

-የወረዳ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች

-በከተማ አስተዳደሩ ላይ የሚገኙ ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች

-የሶስቱ የመንግስት አካላት ተወካዮች

– የተለያዩ ተቋማት

-የ ማህበራት ተወካዮች ፣ ተፅእኖ ፈጣሪ ግለሰቦች እና ተወካዮች ተሳታፊ ይሆናሉ

#ኢትዮጵያ እየመከረች ነው

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *