ለአገራችን ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል መዳበር የበኩላቸውን ኃላፊነት የተወጡት ጉምቱ ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህይወት በማለፉ የተሰማኝን ሀዘን እየገለፅኩ፥ ለቤተሰባቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን እመኛለሁ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *