ሙስና እና ብልሹ አሰራሮችን መከላከል የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ

#DGC ጥቅምት 28/2017 የድሬዳዋ አስተዳደር የስነ-ምግባር እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን ከተለያዩ ወረዳዎች ለተውጣጡ የመንግስት ተቋማት ሰራተኞች ሙስና ወንጀሎችን መከላከል ፤ በስነ-ምግባራዊ አመራር እና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ። የድሬዳዋ አስተዳደር የስነ-ምግባር እና የጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ፌኑስ አብዱጀባር በዚሁ ወቅት እንደተናገሩት ሙስና የአንድን ሀገር ማህበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ እድገትን በመግታት ረገድ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር…

Read More

“የ’World Without Hunger’ ጉባኤን ስናጠናቅቅ፣ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ውይይቶች የተሳኩ ይሆኑ ዘንድ አስተዋፅዖ ያበረከቱትን ተሳታፊዎች ከልብ አመሰግናለሁ።

አርባ ቢሊዮን ዛፎች በተተከሉበት ምርታማነትን በሚያሳድጉ የለውጥ ሥራዎች፣ ድርቅን በሚቋቋሙ አዝርዕት ልማት፣ በአረንጓዴዓሻራ መርሃ ግብር ሥራዎች አማካኝነት በዘላቂ የግብርና ሥራ የታየው የኢትዮጵያ ርምጃ በጉባኤው ቀርቧል። በ’ኢትዮዽያ ታምርት’፣ በአግሮ ኢንደስትሪ ፓርኮች ጥምር የሥራ ፈጠራ ሥራ፣ በገቢ እድገት እና ጽናት የታዩት ኢንቨስትመንቶች በአለም የግብርና ዘርፍ የኢትዮጵያን ሚና አጠናክረውታል። ረሃብን መዋጋት የጋራ ምላሽን ይሻል። ለዚህም ለምግብ ዋስትና የሚሆን…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ለወረዳ እና ለቀበሌ አመራሮች ፣ ለግብርና ባለሞያዎች እንዲሁም ለአርሶ እና አርብቶ አደር ህብረተሰብ ተወካዮች በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ የትውውቅና ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

ውድ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የፌስቡክ ገፅ ተከታታዮች በመድረኩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በሰላም አበበ +6

Read More