በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ለወረዳ እና ለቀበሌ አመራሮች ፣ ለግብርና ባለሞያዎች እንዲሁም ለአርሶ እና አርብቶ አደር ህብረተሰብ ተወካዮች በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ሁለተኛ ምዕራፍ የትውውቅና ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በአሁን ሰአት እየተካሄደ ይገኛል ።

ውድ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የፌስቡክ ገፅ ተከታታዮች በመድረኩ ላይ ያሉትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል ።

በአለማየሁ አበበ

ፎቶ :- በሰላም አበበ

+6

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *