የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል 4ኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አባል ለሆኑ የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።
#DGC | ጥቅምት 29 / 2017 ዓ.ም በዚህም በዛሬው እለት በጠዋቱ መርሀ-ግብር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮና የኮንስትራክሽን ቢሮ ፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ፣ የከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ እንዲሁም ፐብሊክ ሰርቪስና የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ስልጠናውን መስጠት የጀመሩ ተቋማት ናቸው። ስልጠናው የፓርቲ አባላቶችን…


