በድሬዳዋ አስተዳደር የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የድህረ ተከላ እና የደን እንክብካቤ ስራ ተካሄደ።
#DGC ህዳር 22/2017 በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የጂኦግራፊ እና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ተማሪዎች ከአስተዳደሩ አካባቢ ፣ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በዋሂል ክላስተር ሃርላ ገጠር ቀበሌ ቀደም ብለው የተተከሉ ችግኞችን በድህረ ተከላ የእንክብካቤ ስራዎችን አከናወኑ። በአስተዳደሩ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃግብር እስካሁን ከ2.4 ሚሊየን በላይ የደን ፣ የውበት እና የጥምር ደን ችግኞችን በሁሉም የከተማ…


