Amharicየክልል ርዕሳነ መስተዳድራን እና ከንቲባዎች በ19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ላይ ለመታደም አርባምንጭ ከተማ ገቡ direcom1 year ago1 year ago01 mins የክልል ርዕሳነ መስተዳድራን እና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበር ላይ ለመሳተፍ አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል። እንግዶቹ አርባምንጭ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የጋሞ አባቶች ደማቅ አቀባበል ማድረጋቸውን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል። EBC Post navigation Previous: Waxa marki 21 dunida laga xusaay malinta loo asteyaay ka hortaga musuq masuqa, halka dalkena laga xusayo marki 20 .Next: የድሬዳዋ አስተዳደር ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ “ሀይማኖቶች ለሰላምና ለአብሮነት” በሚል መሪ ቃል ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር የሚካሄደውን የሰላም ኮንፍረንስን አስመልክቶ ለፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ኦረንቴሽን ሰጠ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom5 days ago5 days ago 0