ሴንትሮ አዩቲ የእርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ድሬዳዋ ገቡ።
የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ፓውላ ኤሪክ ድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሃርቢ ቡህ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ሀላፊ ገበየሁ ጥላሁን፣ ኮሚሽነር አለሙ መግራ እና የአስተዳደሩ አደጋ ስጋት ኮምሽን ኮምሽነር እንዲሁም የዲያስፖራ ጉዳዮች ጽ/ቤት ሀላፊ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፓውላ ኤሪክ በቀጣይ በድሬዳዋ በሚኖራቸው ቆይታ ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት የሚያደርጉ ሲሆን በግብረሰናይ…


