በንግዱ ሥራዐት ላይ የህግ የበላይነት ሊሰፍን ይገባል
መንግስት የህዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ጥረትና ርብርብ እያደረገ ይገኛል፡፡ ሥራ አጥነትና ድህንትን ለመቀነስ በሥራ ዕድል ፈጠራው በተለይ ወጣቶችና ሴቶችን በንቃት ያሳተፈ ሥራ እየሠራ ነው፡፡ የተንቀሳቃሽ ፈንድ በማዘጋጀት የብድር ምችችት በማድረግ ኑሯቸውን ለማሻሻል ለሚጥሩ የተመቻቸ ሁኔታ ለመፍጠር ተሞክሯል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለሠራተኛው መንግስት የደረሰበትን አቅም ባገናዘበ መልኩ በተለያዩ ጊዜያቶች የደሞዝ ጭማሪ አድርጓል፡፡ጭማሪው በገበያው ላይ ሊያመጣ የሚችለውን ለውጥ…
ለችግሮቻችን ባለቤት እና አድራሻ ልናበጅላቸው ይገባል
የመልካም አስተዳደር ችግሮችም አንበላቸው ሌሎች ችግሮች የአስተዳደራችን አሊያም የሀገራችን ችግር የሚሆኑት ትንንሽ የምንላቸው ችግሮች እየተደመሩ ሲሄዱ ነው፡፡ ችግሮች ደግሞ እየተደመሩ የሚሄዱት ትክክለኛ አድራሻቸው ባለመታወቁ ነው አለበለዚያም ለችግሮቹ ያለን ግምት የተሳሳተ ከመሆኑ የተነሳ ሊሆን ይችላል፡፡ ከዚሁ ጋራ ተያይዞ ችግሮቻችንን በባለቤትነት ስሜት ለመፍታት ያለመንቀሳቀስ በራሱ እንደ አንድ ችግር አድራሻና ባለቤት ሊፈለግለት ይገባል፡፡ የትኛውም ችግር ያራሱ አድራሻ እና…
70 million birr coble stone road construction is on action
Dire-Dawa administration office of city manager announced that is implementing 70 million birr coble stone road construction which is basic activity to realize socio-economic development in Dire-Dawa city. The beneficiaries and partners of constructed coble stone road bear witness that the project has great significance in creating job opportunity and improving social interaction among the…
‘Aba-Geda’s ‘ugaz’s and Society elders should play their big role to ensure sustainable peace
Higher officials of Oromo Democratic Party (ODP) discussed with ‘Aba-Geda’s, ‘ugaz’s and religious leaders of Dire-Dawa administration on sustainable peace. The major agenda of the discussion was to find sustainable solution for the conflict took place in the near past that threatened the mutual cooperation, solidarity and tolerance of Dire-Dawa community. The participants addressed that…
ድሬ ኢንፎ በሰላም ማስከበር ዋና መምሪያ የኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሁርሶ ላለፉት ሶስት ወራት ለ 6ተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሰባት ሰላም አስከባሪዎችን አስመርቋል፡፡
የእለቱ ተመራቂዎችም ሀገራቸውን ወክለው በሚሰማሩበት የሰላም ማስከበር ግዳጅ ላይ ሁሉ የኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት ያለውን ውጤታማ አፈፃፀም የማስቀጠል ሀላፊነት እንዳለባቸው በምርቃቱ ላይ ተገልፃል፡፡ አለም አቀፍ የተባበሩት መንግስታት የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በአለማችን ላይ ከተጀመረ ወዲህ ሀገራችን ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከ 1951 ጀምሮ በአለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ በመሳተፍ ከግንባር ቀደሞቹ የአለም ሀገራት አንዷ በመሆን ለአለም ሰላም መስፈን የበኩሏን…
በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ማህበረሰቡ ከመንግስት ጎን በመሆን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡
የኢትዮጵያ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር ከአውሮፓ ህብረት ጋር በመተባበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ ባለድርሻ እና አጋር አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰቷል፡፡ ለተከታታይ 5 ቀናት ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል በወጣው አዋጅ ቁጥር 909/2007 እና በአዲሱ የውጭ አገር የሥራ ስምሪት አዋጅ ቁጥር 923/2008 ዙሪያ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅቶ አወያይቷል፡፡ በፌደራል ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስተር…
XAFIISKA WAX BARASHADA EE ISMAAMULKA AYAA SHEEGAY IN UU DIYAARIYAY QORSHAHA GURYAHA LAGU SIINAAYO BARASHAASHA ISKUULADA DAWLADA EE ISMAAMULKAN.
Hogaanka xafiiska wax barashada ee ismaamulka mudane cabdujawad maxamed oo shir jaraa`id ku qabtay xafiiskisa ayaa sheegay in ay soo gaba gabeeyen wareegi hore ee wada xaajoodka barnaamijka cusub ee wax barshada lagu hagi doono sannad danbe iyadoo bishan tahasaas lasoo gaba gabayin doono wada xajodkasi dhamaanti wuxuna tilmaamay in ay wada xaajodkani ay kasoo…
Sidii loga midho dhalin lahaa qorshaha dakhli uruurinta ismaamulka ayaa tobobar ka duwan kuwi hore la siiyay shaqaalaha xafiiska dakhliga ee ismaamulka.
Sannadadi danbe ayaa waxaa isasoo taraayay caqabadaha ay dadka bixiya dakhliga ay ka sheeganaayaan shaqaalaha iyo xafiiska dakhliga ee ismaamulka iyadoo shaqaale yari iyo waliba dhanka khibrada oo shaqalaha qaar ku yar ay jirtay marxalado hoos u dhigaayay qorshi uu xafiisku lahaa ee dakhli uruurinta. Tobobarkan oo soo socday mudo todobaad ah ayaa waxaa uu…


