Headlines

    ለተቀዳጀነው ትክክለኛ ዴሞክራሲ ዋጋ ልንሰጥ ይገባል

    የአቋም መግለጫ ለተቀዳጀነው ትክክለኛ  ዴሞክራሲ ዋጋ ልንሰጥ ይገባል “ዴሞክራሲ” ቃሉ ከግሪክ የመጣና የፖለቲካ ጉዳይ ሲነሳ ሁሌም አብሮ የሚነሳ ታልቅ መልዕክት ያዘለ ቃል ነው፡፡ በየጊዜው ወደ ስልጣን ሊመጡ የሚፈልጉ የፖለቶካ ፓርቲዎች የህዝብን ልብ ለመማረክና ትኩረት ለማግኘት በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ደጋግመው የሚናገሩት ቃል ነው፡፡ ይሁን እንጂ ብዙዎች በተግባር ለማሳየትና ልክ እንደ ቃሉ መሠረታዊ ትርጉም ስልጣን የህዝብስለሆነ ከህዝብ ፍላጎትና…

    Read More

      ለተቀዳጀነው ትክክለኛ ዴሞክራሲ ዋጋ ልንሰጥ ይገባል

      “ዴሞክራሲ” ቃሉ ከግሪክ የመጣና የፖለቲካ ጉዳይ ሲነሳ ሁሌም አብሮ የሚነሳ ታልቅ መልዕክት ያዘለ ቃል ነው፡፡ በየጊዜው ወደ ስልጣን ሊመጡ የሚፈልጉ የፖለቶካ ፓርቲዎች የህዝብን ልብ ለመማረክና ትኩረት ለማግኘት በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ደጋግመው የሚናገሩት ቃል ነው፡፡ ይሁን እንጂ ብዙዎች  በተግባር ለማሳየትና ልክ እንደ ቃሉ መሠረታዊ ትርጉም ስልጣን የህዝብስለሆነ ከህዝብ ፍላጎትና ፈቃድ ውጪ የሚደረግ የትኛውም ነገር ተቀባይነት እንደሌለው…

      Read More

        በአሰተዳደሩ 11 ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች ተከብሯል፡፡

        በዓሉን አስመልክቶ በተካሄደው የፓናል ውይይት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ የህረተሰብ ክፍሎች በበአሉ ላይ ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ሰንደቅ አላማ የታሪክና የማንነታችን መገለጫ በመሆኑ አስፈላጊውን ክብር ሁሉ መስጠት እንደሚገባም ነው ተሳታፊዎቹ በውይይቱ የገለፁት፡፡ ወጣቱ በተለይም ለሰንደቅ አላማ ያለውን ግንዛቤ በማሳደግ የጠራ አመለካከት እንዲይዝ መንግስት በትኩረት መስራት አለበት ሲል የውይይቱ ተሳታፊዎች በአፅኖት ተናግረዋል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ…

        Read More

          ሀገር ብቻ ሳይሆን ራዕይንም ጭምር የሚረከብ ትውልድ ያስፈልጋል

                 በጥላቻና በቂም በቀል ላይ ከከፈትነው መጠነ ሰፊ ዘመቻ ባልተናነሰ ደረጃ በኪራይ ሰብሳቢነት፣ በትምክህት፣ በጥበትናበሀይማኖት አክራሪነት ላይም የተጠናከረና ቀጣይነት ያለው ዘመቻ መክፈትና መረባረብ የምን ጊዜም ትኩረታችን ሊሆን ይገባል፡፡ በአመለካከትና በተግባር እዚህም እዚያም ብቅ እያሉ ተመልሰው ደግሞ የጠፉ እየመሰሉ እንደገና የሚያገረሹትን የኪራይ ሰብሳቢነት፣ የትምክህት፣ የጥበትና የሀይማኖት አክራሪነት መዋቅሮችንየመበጣጠስ ሥራ ቀጣይነቱ ትኩረት ሊሠጠው ይገባል፡፡ እነዚህንበስውርና…

          Read More

            በፍቅር እንደመር በይቅርታ እንሻገር

            እውነተኛ ፍቅር በደልን አይቆጥርም፡፡ እውነተኛ ፍቅር በበጎ ነገር ሁሉ ደስ ይለዋል፤ በክፉ ነገር ግን ደስ አይለውም፡፡ በበደለኝነት ስሜት ራሱን ያራቀውንና ያገለለውን በመውቀስ ሲጸጸት ከልብ ይቅር ብሎ ማቅረብና ማካተት ያስፈልጋል፡፡ ይቅርታ በእውነተኛ ፍቀር ከተሞላ ልብ የሚመነጭኛ የበደለኛ ፍቱን መድኃኒትና የጠብንና የጥፋትን ኃይል ጸጥ የሚያደርግ ነው፡፡ የሀገራችን  ህዝቦች የአብሮነት ታሪካቸው የሚያሳየው ለሰላም፣ ለልማትና ዴሞክራሲ ብሎም ለአገራዊ አንድነት…

            Read More

              በንግዱ ሥራዐት ላይ የህግ የበላይነት ሊሰፍን ይገባል

                    መንግስት የህዝቡን ኑሮ ለማሻሻል ሰፊ ጥርትና ርብርብ እያደረገ ይገኛል፡፡ ሥራ አጥነትና ድህንትን ለመቀነስ በሥራ ዕድል ፈጠራው በተለይ ወጣቶችና ሴቶችን በንቃት ያሳተፈ ሥራ እየሠራ ነው፡፡ የተንቀሳቃሽ ፈንድ በማዘጋጀት  የብድር ምችችት በማድረግ ኑሯቸውን ለማሻሻል ለሚጥሩ የተመቻቸ ሁኔታ ለመፍጠር ተሞክሯል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ለሠራተኛው መንግስት የደረሰበትን አቅም ባገናዘበ መልኩ በተለያዩ ጊዜያቶች የደሞዝ ጭማሪ አድርጓል፡፡ጭማሪው በገበያው ላይ…

              Read More

                ወጣቱ በምክኒያት ሊደግፍ በምክኒያት ሊቃወምና ሊያወግዝ ይገባል

                በዓለማችን ያሉ ምሁራን አሁን የምንገኝበት ዘመን የመረጃ ዘመን እንደሆነ ይስማሙበታል፡፡ በእርግጥም እጅግ በዘመኑና ከዚህ በፊት ባልነበሩ የቴክኒዮሎጂ ውጤቶች በመታገዝ  መረጃዎች ሊገመት በማይችል ፍጥነት ከዓለማችን አንደኛው ጫፍ ወደ ሌላኛው ጫፍ እየደረሱ ነው፡፡ በዚህም ሳቢያ በጣም ግዙፍና ሰፊ የሆነችው ዓለማችን ወደ አንድ መንደር ተቀይራለች፡፡ መረጃ ትልቅ ሀብት መሆኑን ዓለም በተግባር አስኪመለከት ድረስ መረጃዎች ከምንጊዜውም በላይ የኑሮ ዘይቤያችንን…

                Read More

                  ለሠላማችን ይህ ነው ተብሎ የማይገመት ትልቅ ዋጋ ተከፍሎበታል

                  እኛ ኢትዮጵያዊያን የእርስ በእርስ ግጭትንና ጦረነትን የምናውቀው በወሬና በሚዲያዎች ብቻ አይደለም፡፡ በተግባርም እንዳሳለፍነው የእርስ በእርስ ግጭቱና ጦርነቱ ብዙ ነገር አሳጥቶናል፡፡ ለዚህ ደግሞ ችግሩ ያላነኳኳው ቤት ያለሞኖሩን መጥቀስ ብቻ በቂ ነው፡፡ አኛ ግጭትንና ጦርነትን የምናውቀው በተግባር በተጨፈጨፉ ህጻናት፣ ወጣቶች፣ አረጋውያንና እናቶችም ጭምር ነው፡፡  በብዙዎቻችን ቤት ዛሬም ድረስ አሻራው አለ፡፡ በሀገር ደረጃም ለድህነታችንና ለኋላ ቀርነታችን ዋናው መንስኤ…

                  Read More

                    ሠላማችን የህዳሴያችን ዋስትና ነው !!!

                    ወቅቱ በጋራ የመልማት ፍላጎታችንን በማቀናጀትና የጋራ ጠላታችን በሆኑት ኋላቀርነትና ድህነት ላይ የከፈትነውን መጠነሰፊ ዘመቻ ከዳር በማድረስ የአገራችንን ህዳሴ ሊቀለበስ ከማይችልበት ደረጃ ለማድረስ ትንፋሻችንን ሰብሰብ አድርገን የሞት ሽረት ትግል የምናደርግበት ነው፡፡ካለፈው የትግል ተሞክሯችን እንደምንገነዘበው ትግላችን መራራና እልህ አስጨራሽ ቢሆንም የድላችን አይቀሬነት ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡           በልዩነታችን ደምቀንና አጊጠን ልዩነትን ያለገደብ በሚያስተናገደውሕገመንግስታዊ ሥርዓታችን ውስጥያለው ጠንካራ አንድነታችን በርካታ…

                    Read More