Lakkaawwii Ummataa Fi Manneenii 4ffaaf milkaa’inaan geggeessuuf mari’atame

    Koreen Itti-Aanaa Kantiibaa Bulchiinsaa Obbo Abdallaa Ahmadiin duurfame Lakkaawwii Ummataa Fi Manneenii 4ffaaf akka Bulchiinsa Dirree Dhawaatti milkaa’inaan raawachuuf haala dandeesisuu fi akka bulchiinsaatti sochii hanga ammaatti taasifame irratti mariin taasifameera. Marii kana irratti Koomiishiniin Lakkoofsa Ummataa fi Manneenii kan Bulchiinsa Dirree Dhawaatiifi koreewwan adda  addaan marii kana irratti hirmaatanii hojiiwan hanga ammaatti Lakkaawwii Ummataa…

    Read More

      Dhabamuun Bulchiinsa Gaarii jiraatota lolaaf kakaaseera jechuun jiraatonni himan

      Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi naannawatti yeroo dhihoo asitti wal-dhabiiwan uumamaniif sababoottan ijoo jedhamanii eeraman keessaa inni tokko Dhaabilee Tajaajila Laatanitti Dhabamuun Bulchiinsa Gaarii jiraatota lolaaf kan kakaase taachaa kutaa Magaalaa bulchiinsaatti jiraatonni dhimma sababa wal-dhabbiiwanii irratti haasoofsine keessaa irra caalaan ibsan. Jiratotni yaada nuuf ibsan keessattuu jedhan sababa wal-dhabbiiwan yeroo dhihoo asitti  naannawa Bulchiinsaatti uumamaniif…

      Read More

        ‹‹ደንበኞቻችን ቅሬታ ይዘው የሚመጡ መሆናቸው ስራችንን ከባድ ያደርገዋል፡፡›› ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የህዝብ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የመልካም አስተዳደር እጦት ነዋሪውን ለቁጣ አነሣሥቶታል የአስተዳደሩ ነዋሪዎች

        ላይ ከፍተኛ የሆነ መንጓተት አለበት፡፡ ይሄም ነዋሪውን አስቆጥቷል ይላሉ፡፡      የህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የሚሰጡት ግልጋሎት ተደራሽና ለህዝብ አጥጋቢ እንዲሆን የማድረግ ስራዎችን ማሣለጥ፣ ህዝብ የተሰማውን ስሜት በግልፅ የሚናገርበትና ቅሬታውን የሚያሰማበት ሁኔታን ማመቻቸት፣ ከቅሬታ አቅራቢው ቅሬታውን ሰምቶ ቅሬታ ከቀረበበት ጋር በመገናኘት ለጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ ማስቻል የድሬዳዋ አስተዳደር የህዝብ የቅሬታና አቤቱታ ሰሚ ዳይሬክቶሬት ከሚሰራቸው ስራዎች ዋና…

        Read More

          Fooramiin Magaalota Itoophiyaa Naannoo Sumaalee Magaalaa Jigjigatti marsaa 8 ffaaf Kabajamuu irratti argama

          Fooramiin Magaalota Itoophiyaa 8 Ida’amuun Badhaadhinaa fi GuddinaMagaalotaaf dhaadannoo jedhuun magaalaa jijjigaatti Guraandhala 9 geggeefamuu jalqabe kan itti fufe yoonii fi ta’u turban tokkoof kurfiiwan gara garaa fi mariiwan taasisuun sadarkaan magaalotaaf laachuun kan xumuramu yoo ta’u kanaaniis magaalotni muuxannoo wal-jijjiiruu fi ofbeeksisanii Invastaroota harkisuuf dorgomiin taasisan kan eegamuudha. Qaamoleen nageenya hanga xumuraatti qindoomina guutuun…

          Read More

            ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በጀግጀጋ ከተማ የከተሞች ፎረም ኤግዝብሽን ጎብኝተዋል፡፡

            ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ለሚገነባው (የአመንጄ የጎል)የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል ፡፡  ቀዳማዊት እመቤቷ በጽህፈት ቤታቸው በኩል ከሚሰሯቸው ተግባራት መካከል አንዱ ከረጂ ድርጅች በሚያገኙት ገንዘብ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን መገንባት ነው፡፡  በ20 ሚሊዮን ብር የሚገነባው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ የግንባታው ወጪ በኤ.ፌ.ድሪ ቀዳማዊት ጽህፈት ቤት እንደሚሸፈን ተናግረዋል ፡፡  ቀዳማዊት…

            Read More

              የከተሞች ፎረም ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ተናገሩ

              የከተሞች ፎረም በከተሞች ህዝቦች ንቅናቄን ለመፍጠር እንደሚያግዝ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ 8ኛው የከተሞች ፎረም በጅግጅጋ ከተማ የመክፈቻ ስነ-ስርአቱ ላይ ተናግረዋል፡፡ ፎረሙን በንግግር የከፈቱት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እለቱ በከተሞች ሰፊ ህዝባዊ ንቅናቄን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ፕሬዝዳንቷ በንግግራቸው በከተሞች ሁሉን አቀፍ ልማት ማስመዝገብ የሚቻለው ጠንካራ አጋርነት ላይ የተመሰረተ እንቅስቃሴ ሲኖር መሆኑንም አንስተዋል፡፡ እለቱም በከተሞች የልማት ስራ…

              Read More

                በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረገው ስምምነት ሀገራችን በአለም አቀፍ ደረጃ ከእንስሳት ሃብት ተጠቃሚ እንድትሆን እንደሚያስችልም ተገልፃል፡፡

                በኢትዮጲያና ጅቡቲ ድንበር አካባቢዎች የእንስሳት ጤናን በመጠበቅና አስተማማኝ የንግድ ስርዓትን በመዘርጋት የሀገሪቱን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚያስችል ስምምነት ሁለቱ ሀገሮች በድሬዳዋ አስተዳደር ተፈራረሙ፡፡ ድንበር ተሻጋሪውን የእንስሳት ጤና እክብካቤና የጋራ ተጠቃሚነት ሰነድ የፈረሙት የኢ.ፌ.ድ.ሪ ግብርና ሚኒስቴር አቶ ዑመር ሁሴንና የጅቡቲ እርሻ ሚኒስቴር አማካሪ ዶክተር ታባረክ መሐመድ ናቸው ፣ በዚሁ ጊዜም ሀገራችን ጤናማ የአንስሳት ሃብትን ለአለም ገበያ በማቅረብ ተጠቃሚ…

                Read More

                  ትክክለኛ ለውጥ ከራስ ይጀምራል

                  ሀገራችን አጓጊ፣ተስፋ ሰጪ እና አስደማሚ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ውጤቶች የተመዘገቡበት የለውጥ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ መንግሥት በርካታ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን፣ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ አክቲቪስቶችን ከእስር ፈትቷል፡፡ በአገር ውስጥ ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ ማኅበራት ጋርም በለውጡ ዙሪያ ሠፊ ውይይትን አድርጓል፡፡ በውጭ አገራት ተሰደው የነበሩ ፖለቲከኞችና አክቲቪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ተደርጓል፡፡  ሌላው ትልቅ ዋጋ የሚሰጠውና ለአገሪቱም ሆነ…

                  Read More

                    አረጋዊያን ድርብ ክብር ይገባቸዋል

                    አረጋውያን የዕድሜ ባለጸጋና ናቸው፡፡ በዚህ ዕድሜያቸው ውስጥ የታመቁ ዕውቀቶች፣ ልምዶች እና ጥበቦች ይገኛሉ፡፡ ዕድሜ ከቀለም ብቻ ሳይሆን በተግባር እና በኑሮ በርካታ ጠቃሚ ትምህርቶችን አስተምሯቸዋል፡፡ አረጋዊያን በወረቀት ላይ ሳይሆን በልቦናቸው የተጻፉ የበርካታ ጠቃሚ ታሪኮች ባለቤትም  ጭምር ናቸው፡፡ ባጠቃላይ አረጋዊያን ሀገር ናቸው ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ ስለዚህ ሀገር ማለት ሰው ነው ብለን ከተግባባን አረጋዊያን በእርግጥም ሀገር ናቸው፡፡  እንግዲህ…

                    Read More

                      ትውልድ ተሻጋሪ አጀንዳዎችን ብቻ ልናስብ እና ልንተግብር ይገባል

                      ይህች ዓለማችን በርካታ አማራጭ ሀሳቦች በተለያዩ መንገዶች እዚህም እዚያም የሚደመጡባት ናት፡፡ ከእነዚህ አማራጭ አስተሳሰቦች መሀል አንዳንዶቹ በቁጣ ድምጽና በመሳሪያ ታጅበው ሳንፈልጋቸውና ሳናምንባቸው እንድንቀበላቸው የሚያስገድዱ ናቸው፡፡ እነዚህ አስተሳሰቦች የዜጎችን መብቶች ለመጣስና ነጻነትንና ዴሞክራሲን ለማጥፋት እንደተነሱ ገና ከአነሳሳቸው የሚያስታወቁ ናቸው፡፡ ሌሎቹ አማራጨ አስተሳሰቦች ደግሞ በማባበያ እና በሽንገላ ቃላትየታጀቡ፤ በበሬ ወለደ የፈጠራ ወሬ የተሞሉ ሲሆን የዋሆችን የማሳመን አቅማቸው…

                      Read More