በድሬደዋ አስተዳደር በትላንትናው ዕለትም በተወሰኑ ቀበሌዎች ግጭት እንደነበር ተገለፀ
ባለፉት ቀናት በድሬደዋ የተከሠተው ግጭትበ12/2011ዓ.ም ዕለትም በቀበሌ 06፣07፣08፣09 ከምሽት 1 ሠዓት እስከ ምሽቱ 5 ድረስ የቆየ መንገድ መዝጋት ውከት እንደነበር የአስተዳደሩ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ገልፀዋል፡፡ ከምሽቱ አንድ ሠአት በተጀመረው ግጭትም የአንድ ሰው ህይወት ማለፍንና አንድ ሰው ከባድ አደጋ ደርሶበት በድል ጮራ ሆስፒታል በህክምና ላይ እንደሚገኝ ኃላፊው ገልፀዋል፡፡ በለገሀሬ አንድ ቤት…


