የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝን በመከላከል የ2013 የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማስጀመር ውይይት አካሄደ፡፡
በዩኒቨርሲቲው ውስጥም ተማሪዎችን በዘር፣ በሀይማኖትና በብሔር የሚከፋፍሉ የዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራኞች ላይ የዩኒቨርሲቲው ቦርድ እንደማይታገስ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢና የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የሲቪክ ተቋማት ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር አለሙ ስሜ ገልፀዋል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ 2013 የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር ይረዳ ዘንድ የተለያዩ የቅድመ-ዝግጅት ስራዎችን በማከናዎን ላይ የሚገኝ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው እያከናወናቸው ያሉትን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችንም ከዚህ ቀደም የዩኒቨርሲቲው የቦርድ…


