የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰራ ነው

    የኮሮና ቫይረስ እስካሁን በድሬደዋ ባይከሰትም አስተዳደሩ ቫይረሱን ለመከላከል የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰራ መሆኑን ተገለፀ። የዓለም የጤና ስጋት እና ወረርሽኝ የሆነው የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ በ6 ሰዎች ላይ ተገኝቷል።የቫይረሱን ወደ ኢትዮጵያ መግባት ተከትሎ እንደ ሀገር የስርጭት መጠኑን ለመቀነስ የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ይታወቃል። ይህን ተከትሎም የድሬደዋ አስተዳደር የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር በአየር እና በየብስ የሚገቡ መንገደኞችን…

    Read More

      የእጅ ንፅህና መጠበቂያና የመተንፈሻ አካልን መሸፈኛዋች ያለአግባብ ዋጋ ጨምሮ ሲሸጥ የነበረ አንድ የመዳኒት ድርጅት ታሸገ።

      የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብአትን ጥራት ቁጥጥር ዋና የስራ ሂደት ባለቤት ሲ/ር ሳሬዶ ለጋዜጠኞች በሰጠችው ጋዜጣዊ መግለጫ ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስችል የህክምና መገልገያ ያለአግባብ ዋጋ ጨምረው የሚሸጡ የመዳኒት ድርጅቶችን ለመከታተል በአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ሰብሳቢነት ከተለያዪ ተቋማት ግብረ ሀይል መቋቋሙን ገልጸዋል። በዚህም ከኮሮና ቫይረስ በሀገራችን መከሰት ጋር ተያይዞ ያለአግባብ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ የንግድ ተቋማት…

      Read More

        በድሬደዋ የኮረና ቫይረስ ስጋትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እየሰራ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡

        አለም አቀፍ ስጋት የሆነውን የኮረና ቫይረስ ስርጭት ለመከላከል የሚያስችለውን የቅድመ ክትትልና ቁጥጥር ስራ እየሰራ እንዳለ የድሬደዋ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ቢሮው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰኢድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ኮረና እንደ ድሬደዋ አስተዳደር እስካሁን ባይከሰትም ምልክቱ እንደ ሀገር መከሰቱን ተከትሎ በድሬደዋ አስተዳደርም የመግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ የቁጥጥር ስራው ተጠናክሮ ቀጥሉዋል ብለዋል ፡፡ የቢረሮ ምክትል…

        Read More

          የድሬዳዋ የስፖርት ስመ ገናናነት በታዳጊዎች ይመለሳል ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የድሬዳዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የድሬዳዋ ፍቅርና ሰላሟ ና የቀድሞ የስፖርት ስመ ገናናነቷ በታዳጊዎቾ ይመለሳል ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ተናገሩ፡፡

          የ2012 የድሬዳዋ አስተዳደር የትምህርት ቤቶች የስፖርት ፌሲቲቫልን በይፋ ያስጀመሩት ወ/ሮ ፈጡም ስፖርት የአንድነት ፣ የፍቅርና የመቻቻል መገለጫ በመሆኑ ታዳጊዎች የስፖርት መድረኮችን ዓላማ በመገንዘብ ከስፖርቱ በአግባቡ ተጠቃሚ መሆን ይኖርባቸዋል ብለዋል፡፡ የድሬዳዋ የስፖርት እድገት ምንጭ ት/ቤቶች መሆናቸውን የገለጹት አፈ ጉባኤ ፈጡም ሙስጠፋ ስፖርት ከውድድር ባለፈ በስነ ምግባር የታነጸ አገር ተረካቢ ትውልድ ለማፍራት የሚያስችል በመሆኑ በትምህርት ቤቶች የሰውነት…

          Read More

            የአስተዳደሩ ፖሊስ አባላት ለታላቁ ለህዳሴ ግድባችን አስፈላጊዉን ድጋፍ እንደሚያደርጉ አስታወቁ ::

            የድሬዳዋ አስተዳደር የፖሊስ ኮሚሽን ሰራተኞች እና አባላት ለታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል የአንድ ወር ደሞዛቸው በአንድ አመት ከፍለዉ ለማጠናቀቅ ቃል ገብተዋል ፡፡ በአንድ አመት ዉስጥ ከተቋሙ በ6 ሚሊዮን ብር የቦንድ ግዢ ለመፈፀም መስማማታቸዉን ዛሬ ጠዋትየድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና የለውጥ ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ግምቹ ካቻ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጪያ ገልፀዋል ፡፡ ኮማንደር…

            Read More

              ከየካቲት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሐረር ከተማ ሲሰጥ የነበረው የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ እና የሐረር መካከለኛ አመራሮች ስልጠና ተጠናቋል::

              በስልጠናው መዝጊያ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አህመድ ቡህ ሰልጣኞቹን “በቀጣይ ወደ ስራችሁ ስትመለሱ በአገልጋይነት መንፈስ ስራችሁን እና ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ” ሲሉ አሳስበዋል:: በመደመር ጎዳና በመጏዝ መዳረሻችንን ብልፅግና እናደርጋለን ብለዋል ከንቲባው በንግግራቸው:: 580 የሚሆኑት እና ስልጠናቸውን ያጠናቀቁት መካከለኛ አመራሮቹ በሐረሪ ክልል አፈጉባኤ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ አስተባባሪነት 44,500 ብር ከኪሳቸው በማሰባሰብ ለበጎ አድራጎት ለግሰዋል:: የድሬዳዋ…

              Read More

                በሐረር ከተማ ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙት የብልጽግና ፓርቲ የድሬዳዋ እና ሐረሪ ክልል መካከለኛ አመራሮች ደም ለግሰዋል::

                በደም ልገሳው ላይ የስልጠናው አወያይ እና አስተባባሪ ከፍተኛ አመራሮችም ተሳታፊ ነበሩ:: ሐረር እየወሰዱ ከሚገኘው የአቅም ግንባታ ስልጠና ጎን ለጎን የሐረር ከተማ የተለያዩ ቦታዎችን በአንድነት አፅድተዋል በእረፍት ቀናቸው ከዚህ ቀደም የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ተግባር ሰርተዋል :: የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የሐረሪ ክልል ር/መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የድሬዳዋ እና ሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ…

                Read More

                  “ኢትዮጵያ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ላይ የያዘችው አቋም የህዝብን ጥቅምና ፍላጎትን ያገናዘበ ነው” የድሬዳዋ እና የሀረሪ ክልል አመራሮች

                  በእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ፍላጎትና ተሳትፎ እየተገነባ የሚገኘው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ካለማንም ጣልቃ ገብነት በታቀደለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ ተሳትፏችንን እናጎለብታለን ያሉት በሀረር ከተማ ስልጠና እየወሰዱ የሚገኙ የድሬዳዋ እና የሀረሪ ክልል የብልፅግና ፓርቲ መካከለኛ አመራሮች ናቸው:: ከአመራሮቹ መካከል ወ/ሪት አሊያ ሁሴን እንደተናገረችው “በተለይም አሜሪካ ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር ተያይዞ የማስማማት ሚና መወጣት የነበረባት ቢሆንም ለሌሎች የወገነና በኢትዮጵያ ጥቅምና…

                  Read More

                    ሴቶች ያላቸውን እውቀትና ክህሎት በመጠቀም ለውጡን ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ ይገባቸዋል ተባለ

                    በአስተዳደራችን መንግስት ሴክተር መስሪያ ቤቶች ያሉ ሴት የቡድን መሪዎችን ወደ ውሳኔ ሰጪነት ለማምጣትና የሀገራችንን ለውጥ ለማስቀጠል እንዲያግዝ በማሰብ ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአመራር ሰጪነት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በአስተዳደሩ ካይዘን ኢንስቲቲዩት አማካኝነት የሴቶች የአመራር ሰጪነት ላይ በተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና የተሳተፉ ሴቶች እንደተናገሩት የሀገራችን ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ እንደ ሀገር በፌደራል ደረጃ ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት ያደረጉት…

                    Read More

                      Dubartoonni Beekumsaa fi Malaan Ga’uumsa qabaniitti fayyadamuun jijjiirama ceesisuu akka qaban ibsame

                      Dubartoota Hojjatoota Dhaabilee Sektaroota Bulchiinsa Dirree Dhawaatti sadarkaa Geggeesummaa Gareewaniin hojjachaa kanneen jiraniif leenjii Hubannoo gabbisuu laatamaa jiru irratti Dubartoonni Beekumsaa fi Malaan Ga’uumsa qabaniitti fayyadamuun jijjiirama ceesisuu akka qaban ibsameera. Murtee kennummaa Dubartootaa ol-guddisuun misoomaa fi geggeessumaa Siyaasaa Biyya teenyaa keessatti shoora dubartootaa guddisuuf wal-tajjii leenjii hubannoo gabbisuu kan qopheessummaa Dhaabata Inistituutii Kaayizanii Bulchiinsaattin…

                      Read More