የምስራቅ ሀረርጌን ሠላም ለማስመለስ የወጣቶች ሚና የጎላ ነው ተባለ ከሁሉም ቤተ እምነት የተውጣጡ ወጣቶች ‹‹የክርስቲያንና ሙስሊም ግንኙነት ለሠላም- በወጣቶች›› በሚል መርህ የተዘጋጀ የሰላም ውይይት መድረክ ከድሬዳዋና ሐረር ከተማ ከተወጣጡ ወጣቶችና የሀይማኖት መሪዎች ጋር በድሬዳዋ ተካሂዷል፡፡

    የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከኖርዌይ ቤተክርስቲያን የእርዳታ ድርጅት ጋር በመተባበር ባዘጋጁት መድረክ ላይ ተሣታፊ የሆኑ ወጣቶች በሰጡት አስተያየት ወጣቶች በተሰማሩበት መስክ ሁሉ ለሠላም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው ብለዋል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ያለን ሀገር አንድ ነው፡፡ አንድ አይናማ በአፈር አይጫወትም ያሉት ሊቀ ትጉሃን ታጋይ ታደለ የኢትዮጲያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ፀሀፊ አንድ ሀገር ያለንና ሌላ ማምለጫ የሌለን…

    Read More

      በኢፌድሪ አየር ኃይሉ የምስራቅ አየር ምድብ 8ኛውን የመከላከያ ቀን በዓል አስመልክቶ የተዘጋጀ ስፖርታዊ ውድድሮች ፈፃሚያቸውን አግኝተዋል፡፡

      በውድድሩ የእግር ኳስ ጨዋታ የገመድ ጉተታን ጨምሮ የተለያዩ አዝናኝ ስፖርታዊ ፉክክሮች ተከናውነዋል፡፡ በአየር ምድቡ እንደዚህ አይነት ስፖርታዊ ውድድሮች መካሄዳቸው ውስጣዊ አንድነት ከማጠናከር ባለፈ ተልዕኮውን በብቃት የሚወጣ ሰራዊት እንዲገነባ አስተዋፅኦ የጎላ መሆኑን በኢፌድሪ አየር ኃይል ምስራቅ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮሮኔል አበበ ለገሰ ተናግረዋል፡፡

      Read More

        የድሬዳዋ ከተማን ፅዱና ውብ ለማድረግ ህብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

        የድሬዳዋ ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ድሬዳዋን ፅዱ፣ ውብና ለነዋሪዎቿ ምቹ የማድረግ አላማን ለማሳከት የቋቋመ ተቋም ነው፡፡ እኛም በከተማችን የአረንጓዴ ልማት ስራ ያለበትን ደረጃ በተመለከተ በድሬዳዋ አስተዳደር ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ የአረንጓዴ ልማት፤ የመናፈሻ ፓርክና የዘላቂ ማረፊያ የስራ ሂደት ባለቤት የሆኑት አቶ ቢቂላ ታደሠን ያነጋገርን ሲሆን ከአረንጓዴ ልማት ጋር በተያያዘ በአሁኑ ሰዓት በከተማችን በርካታ ቁጥር ያላቸውን የቀን ሰራተኞች…

        Read More

          8ኛው የመከላከያ ሰራዊት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል የምስራቅ አየር ምድብ በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡

          ‹‹የሀገራችንን ሉዓላዊነት የህዝባችንን ሰላም በፅናት እንጠብቃለን›› በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው በዓል ሰራዊቱ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የልማት ሰራዎቶችን እንዲጎበኝና ግንዛቤ እንዲኖረው መደረጉን የምስራቅ አየር ምድብ እንዶክትሪኒሽን እና የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ እንደገለፁት ኃላፊ ሻምበል ጌታችው ማሞ አስረድተዋል፡፡ ሰራዊቱ የልማት ሰራዎችን መጎብኘቱ የኔነት ስሜት እንዲኖረው እንዲያስብ በኤፌዴሪ አየር ኃይል የምስራቅ አየር ምድብ ዋና አዛዥ ኮሬኔል አበበ…

          Read More

            ‹‹ቤቶችን ለመንግስት ያለማስተላለፍ ችግር አሠራራችን ላይ ማነቆ ፈጥሯል››

            የመረጃ አያያዝ ክፍተትም ለህገ-ወጥነት በር ከፍቷል፡፡ አቶ እውነቱ ወርቅነህ የድሬዳዋ አስተዳደር ቤቶች ኮርፖሬሽን ስራ አስኪያጅ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ የሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር ቤቶች ኮርፖሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስድስት ወራት የስራ አፈጻፀሙን ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል፡፡ በአፈፃፀሙም በርካታ ያልተከፈሉ ውዝፍ እዳዎችን የማስከፈል፣ በህገ ወጥነት የተያዙ ቤቶችን የማስመለስ፣ ከእገዳ በፊት የኮርፖሬሽኑን መመሪያ ለደንበኞች ቀድሞ የማስተዋወቅ፣ ቅርንጫፍ…

            Read More

              በአትሌቲክስ ምስራቁን የሀገራችን ክፍል ወጣቶች ዉጤታማ ለማድረግ በጋራ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

              ምስራቁን የሀገራችን ክፍል ማለትም የሶማሌ ክልል፣ የሀረሪ ክልል፣ ምስራቅና ምዕራብ ሀረርጌን እና የድሬደዋ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የአትሌቲክስ ፍላጎትና ተሰጦ ያላቸዉን ወጣቶች ዉጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል መሰረታዊ ድጋፍ በማድረግ በአትሌቲክስ ምስራቁን የሀገራችን ክፍል ወጣቶች ዉጤታማ ለማድረግ በጋራ እየተሰራ መሆኑ የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን የኮሚሽነሩ ተወካይ እና ወጣቶችን የማሳተፍና ማብቃት ዳሬክቶሬት ዳሬክተር አቶ እስክንድር አህመድ ገለፁ ፡፡ ቡድኑ…

              Read More

                Qulqulina miidhaginaaf hawaasni akka tumsu waamichi dhiyaate

                Magaalaan Dirree Dhawaa qulqulluu fi miidhagduu akka taatu hawaasni koosiiwan iddoo sirriitti qabuun qaamolee qulqulleessaniin akka qulqulleefamu taasisuu irrattii fi iddoo hin malle keessattuu daadiiwan irratti gatuun miidhaginaa fi qulqulina magaalattii balleessuun dhibeewaniif saaxilamuun duratti shoora gama isaa bahachuu akka qabu Ejansii Qulqulinaa fi Miidhagina Magaalaan Dirree Dhawaatti Abbaan Adeemsa Hojii Misooma Magariisaa , Iddoowan…

                Read More

                  Gama Atleetiksiin kutaa Baha Biyya teenyaa milkeessuuf qindoominaan hojjatamaa jiraachuun ibsame

                  yeroo jalqabaaf kan Hundeefame Gareen AtleetiksiiAfran Qalloo Shaakallii jalqabe kutaa Baha Biyya teenyaa Itiyoophiyaatti Yeroo jalqabaaf kan Hundeefame Gareen Atleetiksii Waldayni Garee Atleetiksii Afran Qalloo sochii shaakallii Ispoortii geggeessuu jalqabeera . Ganama kana jechuuniis Amajjii 27, 2012 Garee Atleetiksii Afran Qalloo sochii shaakallii Ispoortii geggeessaa jiran deegarsaa fi hamilee Garee Atleetiksii Afran Qalloo kanaaf kan…

                  Read More

                    Abbaan Taayitaa Galiiwan Karoora qabate harka 82.18 milkeessuu beeksise

                    Bara Bajataa 2012 tti Karoora raawachuuf qabatee ji’oottan 6 kan raawachuu qabu keessaa Dhibbeentaa harka 82.18 milkeessuu beeksisuu kan danda’e taachaa Daayireektariin Ol’aanaan Abbaan Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Kaalid Mahama beeksisan. Obbo Kaalid kan kan beeksisan ganama kana Waajira isaaniitti Karoora raawii Hojii ji’oottan 6 ilaalchisuudhaan Ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin akka jedhanitti walakkaa waggaa…

                    Read More

                      Hojii Baruu fi Barsiisuu Yuunivarsitiif Hawaasni Bulchiinsaa marti ga’ee isaa akka gumaachu waamichi dhiyaate

                      Yuunivarsitii Dirree Dhawaa Hojii Baruu fi Barsiisuu haala Nageenyaan itti-fufsiisuuf Ganama arraa jechuuniis Amajii 7 Marii Koonfiransii Nageenyaa geggeefame irratti ergaa kan dabarsan Itti-Aanaan Kantiibaa Bulchiinsaa Obbo Ahmad Mahamad Buuh Hojii Baruu fi Barsiisuu Yuunivarsitiif Hawaasni Bulchiinsaa marti ga’ee isaa akka gumaachu waamichi dhiheessaniiru. Yuunivarsitii Dirree Dhawaatti Pirezidaantiin Itti-Aantuu Dr. Ubaah Adam akka jedhanitti rakkoo…

                      Read More