የድሬዳዋ አስተዳደር ከቻይናው ሲ.ሲ.ኢ.ሲ.ሲ ጋር የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ
የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከቻይናው ሲሲ.ኢ.ሲሲ (CCECC) ኩባንያ ጋር የኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱንም የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አህመድ ቡህ እና የሲሲ.ኢ.ሲሲ ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጉዎ ቾንግፌንግ ትናንት በድሬዳዋ ከተማ ተፈራርመዋል። በትናንትናው እለት የተፈረመው ስምምነት በከተማዋ የቻይናው ሲሲ.ኢ.ሲሲ (CCECC) በመጀመሪያ ዙር በ370 ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለመገንባት የሚያስችለው መሆኑን የድሬደዋ ከንቲባ ዕህፈት…


