እግር ኳስ ፌደሬሽን የ2016 ዓ.ም የዲቪዚዮን ውድድር መዝጊያና የምስጋና ፕሮግራም ትላንት ማምሻውን በድምቀት ተካሄደ

በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ድሬዳዋ ላይ በስፖርቱ ዘርፍ በርብርብና በቅንጅት እየተሰራ ያለው ስራ የሚያበረታታ መሆኑን ተናግረው ይህም በቀጣይ ተጠናክሮ መቀጠል ይገባዋል በማለት መልእክታቸውን አስተላልፈዋል:: የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት እና የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ በበኩላቸው…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የማዘጋጃ ቤታዊ ገቢ አሰባሰብ የ4 ወራት እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ።

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር በተገኙበት በቀረበው ሪፖርት ላይ የ2017 በጀት አመት የ4 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም 61.6 በመቶ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በድሬዳዋ የተጀመሩ የልማት ስራዎችን ከግብ ለማድረስ፥ ገቢ ወሳኝ መሆኑን በግምገማ መድረኩ ላይ የገለፁት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር፥ በገቢ አሰባሰቡ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያላቸው ተቋማት በቀጣይ በስፋት መስራት እንዳልባቸው አሳስበዋል። ተቋማት የገቢ አሰባሰቡን ለማሳደግ በቅንጅት መስራት…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን የእንኳን ደስ አላቹ መልእክት

በፓራጓይ ዋና ከተማ አሶንሲዮን እየተካሄደ በሚገኘው 19ኛው የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ ቅርስ ጥበቃ የበይነ መንግሥታት ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ በጋራ ያቀረቡት የ”ሄር ኢሴ” የሶማሌ ኢሣ ማኅበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ በመልቲናሽናል ሰነድነት በሰው ልጆች ወካይ ዓለም አቀፍ የማይዳሰስ ቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማኝን ልባዊ ደስታ እየገለጽኩ ለመላው የአስተዳደራችን ህዝብ እንኳን…

Read More

Waxa Guud ahaan caalamka markii 21-aad dalkeena laga xusay maalinta 20-aad ee la dagaalanka musuq-maasuqa.

#DGC hidhaar 27/2017 Waxaana maalinkan laga xusay ismaamulka dirdhabe iyadoona loqataay Wayigalin kusabsan ladagalaanka musuq masuqa dhamaan masuliyinta iyo shaqalaha xafisyada kala duwan ka hawl gala. Waxaa lagu dhawaaqay in la qabanayo hawlo badan oo lagu wacyigalinayo buldhada dhibaatada uu dalka iyo jiilka u gaysanayo, loogana qayb qaadanayo ka hortagga anshax xumadda musuq masuqa. Waxaana…

Read More