አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ::

አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተሹመዋል፡፡

ሚኒስትር ዴኤታው በዛሬው ዕለት በአገልግሎቱ አመራሮች እና ሠራተኞች አቀባበል እንደተደረገላቸውም ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *