Wafdiga uu hogaaminayo madax waynaha dawlada deegaanka Soomaalida mudan Mustafe Maxamed iyo kuxingeenka mudane ibraahim cusmaan ayaa soo gaadhay garoonka caalamiga ee ismaamulkani dir dhabe .

Waftiga uu hogaaminayo madaxa xukuumada dawlada deegaanka soomaalida mudane Mustafe Muxamed ayaa socdaal ku tagaya deegaanka soomaalida si ay ugu kuur galaan hawlaha horumarineed ee ka socda goobalka sitii ee dagamada Shiniile . Wafdiga ayaa markii ay ka soo degeen garoonka diyaaradaha ee caalimiga ee ismaamulka dir dhabe waxaa si diiran ugu soo dhaweeyay duqa…

Read More

በሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ የተመራው ልዑክ ቡድን ድሬዳዋ ገባ::

የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር በክቡር ሙስጠፌ መሀመድ የተመራው ልዑክ ቡድን ድሬዳዋ የገባው በሶማሌ ክልል በሽንሌ ሲቲ ዞን የተጠናቀቁ የልማት ስራዎችን ለማስመረቅ እና ለመጎብኘት መሆኑ ተገልጿል። ልዑካን ቡድኑ ድሬዳዋ አለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ፣ምክትል ከንቲባ ናየንግድ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ እና የአስተዳደሩ…

Read More

ከፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል፦ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)::

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጌሌ እና ሌሎች የሀገሪቱ የስራ ሃላፊዎች ጋር በወደብ አጠቃቀም እንዲሁም በሌሎች የሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ተናገሩ። በጅቡቲ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት ሚኒስትሩ ከጅቡቲ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥ የጉብኝቱ ዓላማ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር ለማድረግ ነው። ኢትዮጵያና ጅቡቲ…

Read More

የ 2017 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት የመስክ ምልከታና ቁጥጥር ተካሄደ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ 2017 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት ስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው እለት የመስክ ምልከታ እና ቁጥጥር ያካሄደ ሲሆን በጀልዴሳ ክላስተር አያሌ ጉምጉም ቁጥር ሁለት ትምህርት ቤት ፣ ለገዲኒ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ መልካ ቀሮ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የመልካ…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ ሰው ተኮር መሆኑን አሳይቷል – ከንቲባ ከድር ጁሃር

ብልፅግና ፓርቲ በከተሞች አገልግሎትን በማሻሻልና አካታችነትን በማረጋገጥ ሰው ተኮር መሆኑን አሳይቷል ሲሉ የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር ገለጹ። ፓርቲው ያስቀመጠው አቅጣጫ በትክክለኛ አፈጻጸም እየተተገበረ ነው ያሉት ከንቲባው÷ በድሬዳዋ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ከመልካም አስተዳደርና ከሪፎርም ስራዎች አንፃር በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል ብለዋል፡፡ በአስተዳደሩ ህብረተሰቡ ባለበት ቦታ ሆኖ በቀላሉ አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል የዲጂታል መሰረተ…

Read More

የፊደራል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት በድሬዳዋ አስተዳደር በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የድጋፍና ክትትል ስራ በማከናወን ላይ ይገኛል::

የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ለሁለት ተከታታይ ቀናት እንደ አስተዳደር በኮሙዩኒኬሽን ዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ የድጋፍና ክትትል ስራ ያከናውናል። በቢሮ እየተከናወኑ ያሉ ስራዋችን እና በቀጣይ እንደ መንግስት ትኩረት ተሰቶባቸው ሊከናወኑ ይገባል ባሏቸው አንኳር ነጥቦች ላይ ከቢሮው ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ እና ከተቋሙ ማነጅመንት አባላት እንዲሁም ከቡድን መሪዋች ጋር ውይይት አድርገዋል ። በውይይቱ ማጠቃለያም እንደ…

Read More