በትላንትናው ዕለት ሰኔ 17 ቀን 2012 ዓ/ም ረፋድ 3 ሰዓት ገደማ በቀበሌ 05 በተለምዶ ገንደ ጉራጌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ በተፈጠረ ግጭት ሙራድ ሲራጅ የተባለ የ35 ዓመት ወጣት በደረሰበት ድብደባ ህይወቱ ያለፈ ሲሆን በአንድ ሌላ ግለሰብ ላይ ደግሞ የአካል ጉዳት ደርሶበት በህክምና ላይ ይገኛል፡፡

    በግጭቱ መኖሪያ ቤቶች በድንጋይ ተደብድበዋል በንብረት ላይም ጉዳት ደርሷል፡፡ ግጭቱን ተከትሎ ፖሊስ በአከባቢው ደርሶ አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር አድርጎ ምርመራ እያደረገ የሚገኝ ሲሆን ፖሊስ የአደጋውን መንስዔና ተጨማሪ ተጠርጣሪዎችን ለመያዝ ምርመራውን በስፋት እያጠናከረ መሆኑን የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና የለውጥ ስራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኮማንደር ገመቹ ካቻ አስታውቀዋል፡፡   በቀጣይም ፖሊስ በአጭር ጊዜ ውስጥ አጥፊዎቹን በመያዘ ለህግ…

    Read More

      Playing Articles Provided by AMAZINES.COM

      An internet casino residence includes via the internet film holdem poker models that come with lots of vacation and then 100 % satisfaction to make sure you members. Can certainly come to be got, involving Aristocrat inland-based on line casinos an internet-based only as. Eye blink Patches is definitely an actual via the internet gaming…

      Read More

        Virtual Bookkeeping Services for Small Business

        Content You run your business. Common bookkeeping services include: Best Online Bookkeeping Services for Small Businesses Next up in Business AccountingDepartment.com: Best in-house support You’ll receive two free months of service with no credit card required if you sign up for Bench by December 15, 2022. Kathy Haan, MBA is a former financial advisor-turned-writer and…

        Read More

          Forex Money Management Tips for Supply & Demand Trading Beginners: Buy Forex Money Management Tips for Supply & Demand Trading Beginners by Dosh Josef at Low Price in India

          Contents Alerts Customers who read this book also read Daily – Supply Demand The Official Supply And Demand Trading Guide – ForexMentorOnline The supply zone is also called the distribution zone, while the demand zone is called the accumulation zone. When the kina value is depreciated, the cheaper our anticipated https://1investing.in/ exports from our resources…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ግለሰብ መገኘቱን ጤና ቢሮ አስታውቃል፡፡

            ከግለሰቡ ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉትን የቤተሰብ አባላትን ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን እና ውጤታቸው ለምርመራ መላንኩን ቢሮው በመግለጫው አስታውቃል ፡፡ በድሬዳዳዋ አስተዳደር ከአውስታራሊያ በመጣ አንድ የ42 አመት ጎልማሳ ላይ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች መታየታቸውን መነሻ በማድረግ በተደረገ ምርመራ በቫይረሱ መያዙን መረጋገጡ እ ና ወደ ለይቶ ማቆያ መወሰዱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቃል፡፡ የቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር በሰጡት…

            Read More

              በድሬደዋ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱ ተገለጸ

              ድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በአስተዳደሩ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱን ገልጸዋል ቀደም ሲል ከጅቡቲ ተመላሽ ዜጎችን በጉምሩክ ህንጻ ማስፈሩን በአስተዳደሩ ከንቲባ እንደተገለጸ ይታወሳል ሌሎች የቀሩ ዜጎችን በመጨመር በአጠቃላይ 1475 ከጅቡቲ ተመላሾችን በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ማስፈራቸውን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር ገልፀዋል ፡፡ ተመላሾች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የገለጹት ኃላፊው የህመም…

              Read More

                የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የተቋቋመው የድጋፍ አድራጊ ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱን አሳወቀ

                በትላንትናው እለት የተቋቋመው የአስተዳደሩ የድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሱልጣን አልዪ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በአለም የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ዜጎች እንዳይጎዱ ሁሉም ዜጋ ከአስተዳደሩ ጎን በመሆን የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሰብሳቢው ከዚህ ጋር በማያያዝ በአስተዳደሩ በጎ አድራጊዎች በገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው 1000327404494 የባንክ ቁጥር እንዲሁም የአይነት ድጋፍ…

                Read More

                  በአስተዳደሩ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው የለም።

                  የበሽታው ምልክት ታይቶባቸው ከተላኩት የ8 ሰዎች ናሙና ውስጥ 4ቱ ከበሽታው ነፃ መሆናቸው ተገልፆል። የ4ቱ ውጤት ገና ያልመጣ ሲሆን ይህንንም ውጤት እንዳወቀ የሚገልፅ መሆኑን ቢሮው ያሳውቃል። የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም በሽታው በአስተዳደራችን ሲከሰትም ከፍተኛ ጉዳት እንዳያደርስ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ። የለይቶ ማቆያና የህክምና ማዕከል በድሬዳዋ ጤና ጣቢያ (ነምበር ዋን) የተዘጋጀ ሲሆን ከሰሞኑም የምድር ባቡር…

                  Read More

                    የድሬደዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

                    የኖብል ኮሮና ቫይረስ በመላው ዓለም ከፍተኛ አደጋ በደቀነበትና ስጋት በፈጠረበት ጊዜ ላይ እንገኛለን። የቫይረሱ መተላለፊያ መንገድ ከመቀራረብና ከንክኪ ጋር የተገናኘ መሆኑ የእለት ተለት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ በተለመደው መንገድ እንዳይከናወን ተፅእኖ እያሳደረም ይገኛል። ቫይረሱ እያስከተለ ካለው የሞት አደጋ ባሻገር በአለምአቀፍ ደረጃ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ እንዲገታ ያደረገ ሲሆን ቀላል የማይባል ስነልቦናዊ ጫናም እየፈጠረ ይገኛል ። የኮረና ቫይረስ…

                    Read More