ሰሞኑን በድሬዳዋ የተከሰተው ግጭት ከትላንትና ማታ ጀምሮ ሰላም መሆኑ ተገለፀ
በድሬዳዋ አስተዳደር በአንዳንድ አካባቢዎች የነበሩ ግጭቶች ከትላንትና ማታ ጀምሮ ሰላም መሆኑ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ገለፁ:: ኃላፊው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩ በአንዳንድ አካባቢዎች የተፈጠሩትን ግጭቶችና ሁከቶች በፀጥታ ሀይሎች የተቀናጀና የጣምራ ስራ ሰላማዊ ሁኔታ መፈጠሩን ገልፀዋል፡፡ በቀጣይ የድሬዳዋ ሰላም ለማስጠበቅ ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ከህብረተሰቡ ጋር ስለ ሰላምና ሀገራዊ ግንባታ ዙሪያ ለመወያየት አቅጣጫ…


