ሰሞኑን በድሬዳዋ የተከሰተው ግጭት ከትላንትና ማታ ጀምሮ ሰላም መሆኑ ተገለፀ

    በድሬዳዋ አስተዳደር በአንዳንድ አካባቢዎች የነበሩ ግጭቶች ከትላንትና ማታ ጀምሮ ሰላም መሆኑ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ገለፁ:: ኃላፊው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩ በአንዳንድ አካባቢዎች የተፈጠሩትን ግጭቶችና ሁከቶች በፀጥታ ሀይሎች የተቀናጀና የጣምራ ስራ ሰላማዊ ሁኔታ መፈጠሩን ገልፀዋል፡፡ በቀጣይ የድሬዳዋ ሰላም ለማስጠበቅ ከፊታችን ቅዳሜ ጀምሮ ከህብረተሰቡ ጋር ስለ ሰላምና ሀገራዊ ግንባታ ዙሪያ ለመወያየት አቅጣጫ…

    Read More

      በድሬዳዋ በተለያዩ ጊዜያት የሚከሰቱትን ግጭቶች ለመፍታት በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ አካላትን ማወያየት በአስተዳደሩ እየተካሄደ ነው

      በዛሬው እለትም በመንግስት ተቋማት የሚገኙ የስድቱ ፓርቲዎች አባላት የአስተዳደሩ ከንቲባ ኢብራሂም ኡስማን ፣የኢ.ህ.አ.ድ.ግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሽመልስ ከበደ ና ሶ.ዴ.ፓ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም አህመድ እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱም በአስተዳደሩ በተወሰኑ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶች የብሄር ግጭት በማስመሰል የራሳቸውን ጥቅምና ፍላጎት ለማሳካት የሚሯሯጡ ግለሰቦችና አመራሮች የሚያደርጉት መሆኑ በውይይቱ የተነሳ ሲሆን ይህንን ከስር…

      Read More

        የሴቶችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፓለቲካዊ ተሳትፎ ተጠቃሚት ከፍ ለማድረግ ሴቶችን የማብቃት ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የድሬደዋ ኢህአዴግ ሴቶች ሊግ አሰታወቀ፡፡

        የሴቶች ሊግ አራተኛ መደበኛ ጉባኤውን ህዳር 21 እና 22 እንደሚያካሂድ ታውቋል፡፡ ሊጉ የሚያካሂደውን ጉባኤ አስመልክቶ የድሬደዋ ኢህአዴግ ሴቶች ሊግ ሊቀመንበር ወ/ሮ አይናለም ተዘራ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ሴቶች ሁሉን አቀፍ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ከማድረግ አንፃር የተከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር አስረድተዋል፡፡ በገጠር በተለይ ሴቶች ካሉበት ማህበራዊ ጫና ተላቀው በኢኮኖሚ እራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግ ሰፊ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ ከሰላምና ፀጥታ መደፍረስ ጋር…

        Read More

          ‹‹ሴቶች በሰላምና ዴሞክራሲ ግንባታ ያላቸውን ሚና ከወትሮው በበለጠ እንዲያጎለብቱ ››ጥሪ ቀረበ፡፡

          በአስተዳደሩ የሴቶች የሰላም ኮንፈረንስና የጀግኒት የማህበረሰብ ንቅናቄ ፕሮግራም “ጀግኒት አለመች፣አቀደች ፣አሳካች” በሚል መሪ መልዕክት ከዛሬ ጀምሮ በይፋ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ከተለያዩ ዘርፍ ከተወጣጡ ሴት የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር “ሴቶች ዘረኝነትን በመጠየፍ ለሰላማች ግንባር ቀደም ሚናችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል የሴቶች ጀግኒት ፕሮግራም ማስጀመሪያ ፕሮግራም   የተጀመረ ሲሆን በሀገራችን ለ 13ኛ ጊዜ የሚከበረውን…

          Read More

            በሰላምና ፀጥታ መደፍረስ ዋንኛ ተጠቂዎች ሴቶች በመሆናቸው በመላከል ረገድም ቀዳሚ ድርሻ እንዳላቸው ተገለፀ፡፡

            የድሬዳዋ ኢህአዴግ ሴቶች ሊግ 4ኛ መደበኛ ጉባኤ “አንድነትና ብልፅግና ለሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት” በሚል መሪ ቃል ህዳር 21 እና 22 ተካሂዷል፡፡ ሊጉ 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ አብደላ አህመድ እንደተናገሩት የኢህአዴግ እንቅስቃሴ ለሴቶች ብቻ ሳይሆን ለአስተዳደሩ ሆነ ለመላው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ህዝቦች ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተሳትፎና…

            Read More

              የትኛውም መብት ከህግ በላይ ሊሆን አይችልም

              የሰው ልጆች መብቶች በመጀመሪያ ከህልውና ጋር በጥብቁ የሚቆራኙ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ የሰው ልጆች በህይወት በመኖራቸው ምክኒያት የሚያስፈልጉ ሌሎችንም ጉዳዮችን ያጠቃልላሉ፡፡  በህገ-መንግስቱ ላይም ሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ ተብለው በግልጽ በየፈርጃቸው የተቀመጡ ስለሆነ ማንበቡ ተገቢ ይሆናል፡፡ ሁለቱንም የመብት ዓይነቶች በወንጀል ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ምንም ሳይጎድል እና ሳይሸራረፍ ኢትዮጵያዊ ለሆኑ ዜጎች ሁሉ የኢትዮጵያ ህገ-መንግስት ያጎናጽፋቸዋል፡፡ ይህን ህገ-መንግስቱ ራሱ ሳያሻማ…

              Read More

                ለውጡ ያመጣውን ውጤት ወጣቱ ሊረዳ ይገባል

                ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሀገራችን አጓጊ፣ተስፋ ሰጪ እና አስደማሚ ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ውጤቶች የተመዘገቡበት የለውጥ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ መንግሥትና ገዥው ፓርቲ የሕዝቡን ጥያቄ በዘለቄታዊ መንገድ ለመመለስ በቅርቡ ባደረጉት ጥልቅ ተሃድሶ ተከታታይ የሆነ ሥር ነቀል ፖለቲካዊ የማሻሻያ እርምጃዎችን ሲወስድ ቆይቷል፡፡  መንግሥት በርካታ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችን፣ ጋዜጠኞችንና የፖለቲካ አክቲቪስቶችን ከእስር ፈትቷል፡፡ በአገር ውስጥ ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪክ…

                Read More

                  1 Nageenya eegsisuun cinatti nageenya ijaaruu irratti xiyyeeffannoon hojjatamuu akka qabu ibsame

                  Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaatti Sadaassa 23 irraa jalqabee qaamolee hawaasa gara garaa waliin “Nageenya Seenaan Tee adda kan foo’amtu Jaalalaani ” dhaadannoo jedhuun wal-tajjii marii Konfiransii Nageenyaa geggeefamaa jiruun marii qaamoleen nageenyaa jechuuniis miseensonni Poolisii Dirree Dhawaa fi Humni Raayyaa Ittisa Biyyaa kan Bulchiinsatti argamanii fi hoogantoonni ol’aanoon marii taasisan kan duursan Itti Aanaa Kantiibaa…

                  Read More

                    Araddoottan Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa 9tti marii Konfiransii Nageenyaa geggeesssan

                    Araddoottan Magaalaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa 9tti marii Konfiransii Nageenyaa Jiraatonni geggeesssan kun sadarkaa maatii gandaa fi Araddaatti haala ittiin hawaasni nageenya ofii isaa , kan maatii isaa fi akkasumaas kan naannoo isaa gamtaan haala ittiin eegachuu danda’u irratti hawaasni walii galtee uumuudhaan tokkumaan akka nageenyaa fi tasgabbii isaa eegatu taasisuuf kan geggeefamu taachaa kaayyoo Koonfiransii…

                    Read More

                      Miidiyaan Nageenya Hawaasaa eegsisuufiis ta’ee Booressuuf ga’ee qabu sirriitti hubachuudhaan hojjachuun akka barbaachisu eeran

                      Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaatti kan argaman Ogeeyyota Komunikeeshinii , kan Miidiyaattii fi roga dame Artiidhaa kanneen gara garaa irratti qaamolee boba’anii waliin marii Konfiransii Nageenyaa geggeefame irratti ga’ee Miidiyaa fi Artiin Nageenyaa waliin qaban kan mul’isu barruu kan qopheessan Pirezidaantiin Yuunivarsitii Dirree Dhawaa Dr. Yaareed Maammoo Miidiyaan Nageenya Hawaasaa eegsisuufiis ta’ee Booressuuf ga’ee qabu sirriitti…

                      Read More