ድሬዳዋ በመጀመሪያው የቴኒስ ውድድር ድል ቀናት።
የኢትዮጵያ ቴኒስ የክልሎች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በድምቀት ሲጀመር ድሬዳዋ ተጋጣሚያቸውን በማሸነፍ በድል ጀምሯል ፡፡ # በዛሬው ዕለት በተካሄዱት የመክፈቻ ጨዋታዎች በወንዶች ድሬደዋ ከሐረሪ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ አድርገው ድሬዳዋ 2 ለ 1 በሆነ አጠቃላይ ውጤት አሸንፏል፡፡ # በወንዶች አዲስአበባ ከደቡብ ሁለት የነጠላ አንድ የጥንድ ጨዋታ ያደረጉ ሲሆን አዲስ አበባ 3 ለ 0 አጠቃላይ ውጤት…


