በአስተዳደሩ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር እንዳለ ነዋሪዎች ጠቆሙ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ መፍትሄ ተበጅቶለታል ብሏል፡፡

    በድሬደዋ አስተዳደር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያየለ መምጣቱን በተለያዩ የከተማዋ ቀበሌዎች ተዘዋውረን ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገልፀውልናል፡፡ በከተማዋ የሚኖሩ ነዋሪዎች በተለይም የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ ነዋሪ የሆኑ እንደገለፁት የአገልግሎት ተደራሽነቱም ቢሆን ከቀድሞው የተሻለ ይሁን እንጂ አሁን ድረስ ለሳምንት ያህል የሚጠፋበት ጊዜ እንዳለ በማሪያም ሳይት ኮንዶሚኒየም ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ትዕግስት ተናግራለች፡፡      የድሬደዋ አስተዳደር…

    Read More

      29 ኛው አመት የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የምስረታ በአል በድሬዳዋ አስተዳደር እስታዲም በድጋፍ ሰልፍ ተከበረ፡፡

       የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦ.ዴ.ፓ) በኦሮሚያ ክልል ዲሞክራሲና ልማት እንዲረጋገጥ ከማድረጉም  ባለፈ በድሬደዋ አስተዳደርም ከእህትና አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን በርካታ ስራዎች መስራታቸው ተገለፀ፡፡ “አንድነትና መደማመጥ ለተሻለ ድል” በሚል መሪ ቃል 29 ኛ አመት የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ የምስረታ በአል በድሬዳዋ አስተዳደር ስታዲየም በድገፍ ሰልፍ ተከብሯል፡፡ በስነስርዐቱ ላይ ተገኝተው  ንግግር ያደረጉት በድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአስተዳደሩ ከንቲባ…

      Read More

        በድሬዳዋ ከተማ የፅዳተው ዘመቻ ተካሄደ

        ከማለዳው ጀምሮ ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻና የ5 ኪ.ሜ የእግር ጉዞ በድሬዳዋ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በተካሄደው የፅዳት መርሃ ግብር በድሬዳዋ ከተማ የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ መሐዲ ጊሬ እና ሌሎች የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች የሀገር መከላከያ ሰራዊት አመራርና አባላቶች፣ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን የታዳጊ ፕሮጀክት ሰልጣኞች ሌሎች የማህበረሰብ ክፍል ተሳትፈዋል፡፡ የጠ/ሚ/ር  ዶ/ር አብይ አህመድ መልእክት በመቀበል በድሬዳዋ…

        Read More

          የኦሮሞ የቋንቋና ባህል ማበልፀጊያ ክበብ በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ

          ቋንቋዎችን፣ባህላችን እሴቶቻችንና ታሪካችንን ጠብቀን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ የአሁኑ ትውልድ ግዴታ ነው፡፡ በሚል መሪ ቃል የኦሮሞ ቋንቋና ባህል ባበልፀጊያ ክበብ በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ተቋቋመ፡፡ ክበቡ የኦሮሞ የቋንቋና ባህል በማስተዋወቅ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ የነበረውን ፍቅርና ሰላም እንዲሁም አብሮ የመኖር እሴትን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ ክበቡ ጠንክሮ እንደሚሰራም እምነታቸው እንደሆነ የድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ያሬድ ማሞ ተናግረዋል ክበቡ  በዩኒቨርሲቲው በተቋቋመበት…

          Read More

            በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 5ተኛ አገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ ተካሄደ፡፡

            በአገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ “የሳይንስና ቴክኖሎጂ ምርምር ሁሉን አቀፍ ለሆነ እድገት፡፡” በሚል መሪ ቃል ለሁለት ተከታታይ ቀናት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተካሄዷል፡፡   በኮንፈረንሱ የመግቢያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ያሬድ ማሞ እንደተናገሩት እንደዚህ አይነት ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ መካሄድ ልምድ ለመለዋወጥ ዋና ድልድይ ነው ብለዋል፡፡ እንደ ዶ/ር ያሬድ ማሞ ገለፃ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማርና የምርምር ስራዎችን…

            Read More