Dhaabileen Bulchiinsaa Qabiinsaa fi Itti-fayyadamiinsa Qabeenya Mootummaa fooyessuu akka qaban ibsame

    Koreen Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo Sulxaan Aliyyiin duurfame haala Qabiinsaa fi Itti-fayyadamiinsa Qabeenya Mootummaa ilaalchisuudhaan daawannaa hojii kan dhaabilee Bulchiinsaatti geggeesan.   Koreen kun Bulchiinsa Dirree Dhawaatti dhaabileen mootummaa Qabiinsaa fi Itti-fayyadamiinsa Qabeenya Mootummaa  fooyessuu akka qaban Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo Sulxaan Aliyyii ibsan. Obbo Sulxaan kana kan ibsan…

    Read More

      የአስተዳደሩ አስፈፃሚ አካላት የመንግስት ንብረት አያያዝና አጠቃቀም ላይ ይበልጥ መሻሻል እንዳለበት ተገለፀ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር የተቋማት ንብረት አያያዝ ዙሪያ የመስክ ጉብኝት ያካሄደው የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግከሎት ጽ/ቤት በቢሮ ኃላፊ በተመራ ልዑካን ቡድን የድሬደዋ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ምልከታውን ባካሄደበት ወቅት አገልግሎት የማይሰጡና ለአስተዳደሩ ገቢ ማስገንኘት ያለባቸው ንብረቶች ቀላልና ከባድ ክብደት ያላቸው የብረታ ብረት ቁሳቁሶች፣ ለኮሌጁ ቅጥር ጊቢ ንጣፍ ቀርበው የተከማቹ የንጣፍ ሸክላዎች እና በአያያዝ ክፍተት…

      Read More

        በቀበሌ 02 አስተዳደር መስቀለኛና ገንደተስፋ የነበረው ግጭት የእርቅ ስነ-ስርአት ተካሄደ፡፡

        በድሬዳዋ አስተዳደር በቀበሌ 02 አስተዳደር ግንቦት 07/2011 ዓ.ም በመንደር የተነሳው ግጭት የእርቅና የሰላም ኮንፍረንስ ተካሄደ፡፡ በቀበሌ 02 አስተዳደር  ከፅዳት ዘመቻው ጎን ለጎን በዘላቂነት የክፋትን ሴራ ለማፅዳት በመስቀለኛና በገንደተስፋ መንደር የነበረን የእርስ በእርስ ግጭት የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች በተገኙበት የእርቅና የሰላም ኮነፍረንስ ተካሄዷል፡፡   በኮንፈረንሱ የተሳተፉ የአካባቢው ነዋሪዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ በአካባባያቸው ሰላም እንዲሰፍን ላደረጉላቸው የፀጥታ ሃይሎች…

        Read More

          ሁለተኛ ሀገር አቀፍ የፅዳት ዘመቻ በድሬደዋ ከተማ ተካሄደ

          በድሬደዋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒሰተር ዶ/ር አብይ አህመድ በተላለፈው መልእክት መሰረት የተለያዩ አመራሮች፣ ነዋሪ ህብረተሰብ እና የሰራዊት አባላት እንዲሁም የቆሻሻ አስወጋጅ ማህበራት ተሳትፈዋል፡፡   በፅዳት ዘመቻው የተሳተፉ የከተማዋ ነዋሪዎች ዘረኝነትን እንፀየፋለን አብሮነትን እናከብራለን ሲሉ አስተያየታቸውን ሰተዋል፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ በጽዳት ዘመቻው ላይ እንደተናገሩት ቁሻሻን ከቤታችን እንደምናስወግደደው ሁሉ በውስጣችን ያለውን…

          Read More

            በአስተዳደሩ ባለፉት 9 ወራት ብቻ ከ697 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል  ይህም የእቅዱ 87.6 በመቶ ያህሉ ነው፡፡

            የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2ተኛ የስራ ዘመን 41ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሄደ፡፡ በጉባኤው የአስፈፃሚ አካላት የ9 ወራት የስራ አፈፃፀም ሪፖርትና የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች የመስክ ምልከታ አስተያየት ቀርቦ በምክር ቤቱ አባላት ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በ2011 በጀት ዓመት የአስተዳደሩ ኢኮኖሚ ከሚያመነጨው ገቢ እስከ ሶስተኛው ሩብ ዓመት ድረስ ከመንግስታዊ ታክስ 796,750,013 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ የእቅዱን 87.55 በመቶ 697,522,868ብር መሰብሰብ…

            Read More

              የድሬዳዋን የ20 ዓመታት የመጠጥ ውሃ ችግር ይፈታል የተባለው ፕሮጀክት ተመረቀ

              የድሬዳዋን ህዝብ የዓመታት የንፁሁ መጠጥ ውሃ ጥያቄን ለ20 ዓመታት ይፈታል የተባለውና ከ9 መቶ ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው የንፁሁ መጠጥ ውሃና ሳንቴሽን ፕሮጀክት ተመርቋል፡፡ በሙሉ አቅሙ አገልግሎት መጀመሩን የውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡         የድሬዳዋ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የህዝብ ግንኙነትና የለውጥ ሥራዎች ባለሙያ አቶ መሊዮን ስብሃት ለኢዜአ እንደተናገሩት በአለም ባንክ ብድርና ድጋፍ እንዲሁም በአስተዳደሩ በጀት ላለፉት 6…

              Read More

                የዓመታት የመጠጥ ውሃ ጥያቄያችን ምላሽ ማግኘቱ አስደስቶናልየድሬዳዋ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚዎች

                ከዘጠኝ መቶ ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው የመጠጥ ውሃና ሳንቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መጀመሩ እንዳስደሰታቸው አስተያየታቸው ለኢዜአ የገለፁት ተጠቃሚዎች ተናገሩ፡          አስተያየት ሰጪዎች እንደተናገሩት የፌደራልና የድሬዳዋ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቆ ለሁሉም አገልግሎት መስጠት የጀመረው ፕሮጀክት የዓመታት የነዋሪውን የውሃ ጥያቄ ምላሽ የሚሰጥ ነው፤ ፕሮጀክቱ ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ በጥንቃቄ እንደሚይዙት ነው ነዋሪዎቹ የገለፁት፡፡         ሐጂ ሸምሸዲን…

                Read More

                  ሉካንዳ ቤቶች የዋጋ ጭማሪ አድርገዋል ሲሉ ነዋሪዎች ቅሬታ አሰሙ መንግስት በበኩሉ ነፃ ገበያ ብንከተልም ህዝብ ሲመዘበር ዝም አንልም ብሏል፡፡

                  ሀገራችን ኢትዮጲያ የምትከተለው ነፃ ገበያ መር የኢኮኖሚ ፖሊሲ መሆኑን ተከትሎ ከመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች ውጪ ባሉት እቃዎች ላይ መንግስት የዋጋ ተመን ማስቀመጥ እንደማይችል ይታወቃል፡፡ ሆኖም ይህንን መብት በመጠቀም አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ በማድረግ የህዝብን ኢኮኖሚ ሲያቃውሱ እየተስተዋለ ነው፡፡       ከፋሲካ በአል ጀምሮ በተለያዩ የአስተዳደሩ አካባቢዎች በሚገኙ ሉካንዳ ቤቶች የ1 ኪሎ የከብት ስጋ ዋጋ እስከ 360 ብር…

                  Read More

                    Ayyaana Faasikaa yeroo kabajnu jaalala gochaan mul’isuu akka qaban dhaaman

                    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti kurfii Addaa tan Ayyaana Faasikaa ykn Du’aa ka’uu Iyyasuus Kiristoos sababeefachuun Biiroon Dhimma Komunikeeshinii Mootummaa Adda durumman qopheesse irratti Abboottiin Amantaa jiraatotaaf dhaamsa dhaamaniin akka addeessanitti Ayyaana Faasikaa yeroo kabajnu jaalala gochaan mul’isuu akka qaban dhaaman. Abboottiin AmantaAmantaa dhaamsa gamtaan dabarsaniin akka addeessanitti Ayyaanicha yeroo kabajnu Gooftaa Iyyasuus Kiristoos jaalala ilmaan namaaf…

                    Read More