በአስተዳደሩ ውስጥ ለሚገኙ 82 የኃይማኖት ተቋማት ለሚያስተዳድሯቸው የቤተ-እምነት ስፍራዎች ህጋዊ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ተሰጠ
በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ 9 የኦርቶዶክስ አቢያተክርስቲያናት፣ 66 የሚስሊም መስጊዶች እና 7 የፕሮቴስታንት አቢያተክርስቲያናት በአጠቃላይ 82 የሀይማኖት ተቋማት የመሬት ይዞት ማረጋገጫ ካርታ ከአስተዳደሩ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ተረክበዋል፡፡ በካርታ ርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋን ጨምሮ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሃር እና የአስተዳደሩ መሬት…


