በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ግለሰብ መገኘቱን ጤና ቢሮ አስታውቃል፡፡

    ከግለሰቡ ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉትን የቤተሰብ አባላትን ወደ ለይቶ ማቆያ መግባታቸውን እና ውጤታቸው ለምርመራ መላንኩን ቢሮው በመግለጫው አስታውቃል ፡፡ በድሬዳዳዋ አስተዳደር ከአውስታራሊያ በመጣ አንድ የ42 አመት ጎልማሳ ላይ የኮሮና ቫይረስ ምልክቶች መታየታቸውን መነሻ በማድረግ በተደረገ ምርመራ በቫይረሱ መያዙን መረጋገጡ እ ና ወደ ለይቶ ማቆያ መወሰዱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቃል፡፡ የቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር በሰጡት…

    Read More

      በድሬደዋ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱ ተገለጸ

      ድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በአስተዳደሩ የኮሮና ቫይረስ አለመከሰቱን ገልጸዋል ቀደም ሲል ከጅቡቲ ተመላሽ ዜጎችን በጉምሩክ ህንጻ ማስፈሩን በአስተዳደሩ ከንቲባ እንደተገለጸ ይታወሳል ሌሎች የቀሩ ዜጎችን በመጨመር በአጠቃላይ 1475 ከጅቡቲ ተመላሾችን በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ማስፈራቸውን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ፉአድ ከድር ገልፀዋል ፡፡ ተመላሾች የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የገለጹት ኃላፊው የህመም…

      Read More

        የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የተቋቋመው የድጋፍ አድራጊ ኮሚቴ ወደ ስራ መግባቱን አሳወቀ

        በትላንትናው እለት የተቋቋመው የአስተዳደሩ የድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሱልጣን አልዪ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በአለም የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ዜጎች እንዳይጎዱ ሁሉም ዜጋ ከአስተዳደሩ ጎን በመሆን የዜግነት ግዴታውን እንዲወጣ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሰብሳቢው ከዚህ ጋር በማያያዝ በአስተዳደሩ በጎ አድራጊዎች በገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርጉ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው 1000327404494 የባንክ ቁጥር እንዲሁም የአይነት ድጋፍ…

        Read More

          በአስተዳደሩ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው የለም።

          የበሽታው ምልክት ታይቶባቸው ከተላኩት የ8 ሰዎች ናሙና ውስጥ 4ቱ ከበሽታው ነፃ መሆናቸው ተገልፆል። የ4ቱ ውጤት ገና ያልመጣ ሲሆን ይህንንም ውጤት እንዳወቀ የሚገልፅ መሆኑን ቢሮው ያሳውቃል። የበሽታውን ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም በሽታው በአስተዳደራችን ሲከሰትም ከፍተኛ ጉዳት እንዳያደርስ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ። የለይቶ ማቆያና የህክምና ማዕከል በድሬዳዋ ጤና ጣቢያ (ነምበር ዋን) የተዘጋጀ ሲሆን ከሰሞኑም የምድር ባቡር…

          Read More