አዳዲስ በወጡ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መቆጣጠርና መከላከል መመሪያዎች ዙሪያ ምክክር ተካሄደ፡፡

    ባለፈዉ የፈረንጆች አመት መገባደጃ ላይ የተከሰተዉን የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላክል በሀገራችን ወረርሽኙን ለመከላከል ለመቆጣጠር እንዲቻል በኢፌድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና በት/ት ሚኒስቴር በወጡ መመሪያዎች ዙሪያ የድሬ ደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮችና የድርጅት አመራሮች ምክክር አካሄዱ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ላይ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን መቆጣጠርና መከላከልን በወጣዉ መመሪያ ቁጥር 30/2013 በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ውስጥ ሆነን ትምህርትና ስልጠና ለማስቀጠል የሳይንስና…

    Read More