“መምህራን በቀውስ ጊዜ ይመራሉ፤ መጪውንም ይተነብያሉ!” በሚል መሪ ቃል የመምህራን ቀን በአስተዳደራችን በደማቅ ሁኔታ ተከበረ።
የመማር ማስተማር ስራዎች ተጠናክሮ እንዲቀጥሉ የመምህራን የሙያ ብቃትና በተለይም ብቁ ዜጋ ከማፍራት ጎን ለጎን የሀገራችን የብልፅግና ጉዞ መምህራን የላቀ ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተገለጸ፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ አንደገለፁት ዛሬ በዓለም ላይ በሳይንስና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሱ ሀገሮች ለስኬታቸው ዋናው ምክንያት ለትምህርት ትኩረት በመስጠታቸው ሲሆን በዚህ ረገድ መምህራን ሙያቸውን…


