የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ አህመድ መሐመድ ቡህ ከክለቡ ካቢኔ አባላት ጋር በመሆን የድሬ ከተማ ተጫወቾችን አበረታቱ::
ከንቲባው ተጫዋቾቹን ሲያበረታቱ ባስተላለፉት መልዕክት “የድሬዳዋን የአሸናፊነት ታሪክ ለመመለስ በርትታችሁ ስሩ እኛም ከጎናቹ ነን” በማለት ልጆቹን አበረታቱዋል። ከከንቲባው በተጨማሪ የካቢኔ አባላቶቹ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም እና አቶ ሱልጣን አሊዪ የተገኙ ሲሆን የአስተዳደሩ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ሀላፊ እና የክለቡ ም/ሰብሳቢ ሱልጣን አሊዪም ባስተላለፉት መልዕክት “እናንተ የአስተዳደሩን ህብረተሰብ አስደስቱ ሌላው ለእኛ ተው” በማለት ከተጫዋቾች ጎን መሆናቸውን አረጋግጠዋል። ድሬዳዋ…


