የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ጉዳት ለደረሰባቸው የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ድጋፍ ተደረገ::

    በሰሜን ዕዝ በሚገኙ የአገር መከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የጁንታው የህውኃት ኃይል ካደረሰው አሳፋሪ ጥቃት ጋር ተያይዞ ጉዳት ለደረሰባቸው የመከላከያ ሰራዊት አባላት የገና በዓልን በማስመልከት የአማን ሆቴል አስተዳደሪ የሰንጋ ድጋፍ አደረጉ፡፡ በድጋፉ ላይ የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ ኢንስፔክተር ተዘራ የተደረገው ድጋፍ ለአገር መከላከያ ሰራዊት ያላቸውን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ እንደሆነም ተናግረዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ…

    Read More

      በምርጫው መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

      አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ መገናኛ ብዙኃን የሚጠበቅባቸውን ሃላፊነት ሊወጡ እንደሚገባ የጋዜጠኝነት ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የዘርፉ ምሁራን እንደሚሉት በምርጫ ወቅት መገናኛ ብዙኃን ተፎካካሪ ፓርቲዎች ለመራጮች ይዘውት የሚመጡትን ፖሊሲ ያለምንም አድልዎ ማሳወቅ ይጠበቅባቸዋል ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት መምህር ዶክተር ሙላቱ አለማየሁ ሚዲያዎች በምርጫ ሂደት…

      Read More

        Koonfiransiin Qorannoowan Seeraa irratti xiyyeefate kan Biyyaalessaa Yuunivarsitii Dirree Dhawaatti geggeefamuu jalqabe

        Ogeeyotaa fi Hayyoonni damee Seeraa Dhaabilee Barnoota Ol’aanoo ykn Yuunivarsitiiwan Biyya teenyaa kanneen gara garaatti Muummee Barnootaa Seeraa argaman Qaamoleen ga’ee Seeraa dhaabilee Dirree Dhawaattii fi Biyya teenya irraa walitti babahan Seeraa kan irratti hirmaattan kan Guyyoottan lamaaf turu Koonfiransiin Qo’annoo fi Qorannoo Seera irratti xiyyeefate kan Biyyaalessaa Yuunivarsitii Dirree Dhawaatti geggeefamuu jalqabe. Koonfiransii kana…

        Read More

          በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ሀገራቀፍ የምክክር መድረክ በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ

          በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሀገራችን ከሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተዉጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ለሁላት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካ ጀብዱ ቀበሌ ነዋሪዎች የአካባቢያቸውን ሠላምና ጸጥታ በማስጠበቅ ለአስተዳደሩ ሁለንተናዊ ልማት የድርሻቸውን ይወጡ ዘንድ ጥሪ ቀረበ።

            የመልካ ጀብዱ ቀበሌ /01 ቀበሌ ከድሬዳዋ አስተዳደር ግዙፍ የሀገር ፕሮጀክቶች የሚገኙበት ቀበሌ ሲሆን በተለያዩ ጊዜያት በቡድኖች የሚቀሰቀሱ ጸቦች በቀበሌዋ ነዋሪዎች ማህበረሰብ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተግዳሮት ሆኗል። ይህንን ችግር በዘላቂነት በመቅረፍ የነዋሪውን ብሎም የአሥተዳደሩን ሠላምና ጸጥታ ለማሥጠበቅ ነዋሪዎቹ የእርቀ ሠላም ኮሚቴ ማቋቋሚያ ኮንፈረንሥ አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ፣ የድሬዳዋ የብልጽግና ፓርቲ…

            Read More

              4ተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በድሬዳዋ ተካሄደ

              4ተኛው ሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን “ከጳጉሜ እስከ ጳጉሜ እንደርሳለን” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ ተካሄደ። የኢፌድሪ የትራንስፖርት ሚኒስተር ሚንስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በስነ ስርአቱ ላይ ባደረጉት ንግግር እንደተናገሩት በሀገር አቀፍ የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ የአገሪቱ ከተሞችም በተመሳሳይ እንደሚካሄድ በመጠቆም በዛሬው እለት በድሬደዋ 4ኛውን የሞተር አልባ(ብስክሌት)ስናከብር ድሬደዋ ቀደም ሲል ከሞተር አልባ ጋር ያላትን ታሪካዊ ትስስር እንዲሁም…

              Read More

                የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የንግድ ቤቶች የኪራይ ተመን የወቅቱን የገበያ ሁኔታ ታሳቢ ያደረገ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ::

                በኪራይ ማሻሻያ ተመኑ ረቂቅ ላይ የደንበኞች ግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሂዷል በመድረኩ የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ እውነቱ ወርቅነህ አሁን እየተሰራበት ያለው የንግድ ቤቶች የኪራይ ተመን ላለፉት በርካታ አስርት አመታት ማሻሻያ ሳይደረግበት እስካሁን መቆየቱን ጠቁመዋል። በመሆኑም ከገበያ ተወዳዳሪነት ከግብር ስረዓቱ እንዲሁም ከፍትሐዊነት አንፃር ክፍተት አንዳለበት ገልፀዋል።ከዚህ ባለፈ ኮርፖሬሽኑ እንደአንድ የመንግስት የልማት ድርጅት…

                Read More

                  የኢፌድሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስተር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በድሬደዋ ጉብኝት አካሄዱ።

                  የኢፌድሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስተር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በዛሬው እለት በአስተዳደሩ በመገኘት የኢንዱስትሪ ፖርክ፣የኢትዮጰያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንና ሬድዋ ሞተርስ የቲቪኤስና የመኪና መገጣጠሚያ እንዲሁም አዲሱን መነሀሪያ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱም የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ ቡህ፣ የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርና የካብኔ አባላት ተገኝተዋል።

                  Read More