በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ሀገራቀፍ የምክክር መድረክ በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀመረ

    በድሬ ደዋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሀገራችን ከሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተዉጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ ያተኮረ ለሁላት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል ፡፡