የኢፌድሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስተር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በድሬደዋ ጉብኝት አካሄዱ።

    የኢፌድሪ ትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስተር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በዛሬው እለት በአስተዳደሩ በመገኘት የኢንዱስትሪ ፖርክ፣የኢትዮጰያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽንና ሬድዋ ሞተርስ የቲቪኤስና የመኪና መገጣጠሚያ እንዲሁም አዲሱን መነሀሪያ ጎብኝተዋል።
    በጉብኝቱም የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አህመድ ቡህ፣ የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርና የካብኔ አባላት ተገኝተዋል።