የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ የቁጥጥርና ኢኒስፔክሽን ኮሚሽን ለአባላቱ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ሰጠ ::

    በግንዛቤ ማዳበሪያ መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን የኮሚሽኑ አባላት በተመረጡበት አካባቢ እንዴት ስራዎችን መስራት እንዳለባቸው በቂ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ስራ ለመግባትና ያሉትን ክፍተቶች ለመዝጋት ስልጠናው ያግዛል ብለዋል። በመድረኩ የቀረቡ 3 አጀንዳዎች የብልጽግና ፓርቲ ቁጥጥርና ኢኒስፔክሽን የውስጥ አሰራር እና የስራ አፈጻጸም ክትትል መመሪያ፣ በኮሚሽኑ እቅድ እና በሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ ዙሪያ በአስተዳደሩ ለሚገኙ…

    Read More

      በድሬዳዋ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ምግቦችና ጥራታቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች ከየመደብሩ ተሰብስበው እንዲወገዱ ተደረገ::

      በድሬዳዋ አስተዳደር በተካሄደ ቁጥጥር የተሰበሰቡ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ምግብ ነክ ሸቀጦችና ጥራታቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች እንዲወገዱ ተደረገ። የማስወገዱ ሥራ ዛሬ በተከናወነበት ወቅት በአስተዳደሩ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር የስራ ሂደት ባለቤት ሲስተር ሰሪዶ ኡመር ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በማቃጠል የተወገዱት ምግብ ነክ ሸቆጦች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ናቸው። እነዚህ በከተማው ከሚገኙ 340…

      Read More

        በወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የሚኒስቴሩ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ከአመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች እና ከኢሳ ጎሳ መሪዎች ጋር ተወያዩ::

        በሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ ተገኝቶ የዞንና ወረዳ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች፣ የኢሳ ጎሳ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል:: የልዑካን ቡድኑ ከጥቂት ቀናት በፊት በአፋር ክልል በመገኘት በተመሳሳይ የማህበረሰብ እና አመራሮች ውይይት ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡ በውይይቶቹ ከተሳታፊዎች ጥያቄዎች እና ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የሚበጁ ገንቢ አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡…

        Read More

          Boordichi qajeelfama weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf ba’e irratti yaada uummataa fudhachuuf waamicha dhiyeesse

          Boordiin Filannoo Biyyaalessaa qajeelfama weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf ba’e irratti yaada uummataa fudhachuuf waamicha dhiyeesseera. Kaayyoon qajeelfamichaa adeemsa filannoo walqabatee weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf yoo ta’u,filannoo duraa, guyyaa sagalee laachuu fi filannoo booda weerarri vaayrasichaa akka hin babal’anne ittisuufi jedhame. Qajeelfachi wixinee Boordichaa fi qooda fudhattoota boordichaa, akkasumas qaamolee filannoo raawwachiisaaniif…

          Read More

            Marsaa 4 imala miilaa fi Baaskileetaa biyyaalessaa Dirree Dhawaatti geggeefame.

            Magaalaa Dirree Dhawaatti “Quwaaqmee hanga Quwaaqmeetti ni geenya ” dhaadannoo jedhuun marsaa 4ffaan Imala miilaa fi Baaskileetaa balaa geejibaa hir’isuu fi aadaa imala miilaa babal’isuuf karoorfate ganama arraa geggeefame. Sagantaa kana irratti haasawa kan taasisan Ministeerri Ministeera Geejibaa Adde Daagmaawiit Mogos akka jedhanitti haalli teesuma lafaa kan biyya teenyaa hubannoo keesa galfachuun hawaasni miilaan aadaa…

            Read More

              Dureewwan amantaa ayyaana Qillee sababeeffachuun ergaa baga geessanii dabarsan

              Dureewwan amantaa ayyaana Qillee bara 2013 sababeeffachuun ergaa baga geessanii dabarsaniiru. Iyyasuus Kiristoos dhalachuu isaan namaa fi Waaqa gidduutti araarri fi jaalalli bu’uu isaa kan himan dureewwan kunneen, hordoftoonni amantaa Kiristiyaanaa nagaan akka bu’u hirmaannaa irraa eeggamu taasiisuu akka qaban waamicha dhiyeessaniiru. Ayyaanni guyyaa dhalootaa Iyyasuus Kiristoos ayyaanaa nagaa fi araaraa ta’uu isaan hordoftoonni amantaa…

              Read More

                የሃይማኖት አባቶች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ::

                የሃይማኖት አባቶች የ2013 ዓ∙ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የሃይማኖት አባቶቹ የኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ በእግዚአብሔርና በሰው ልጅ መካከል የነበረው የጥል ግርግዳ በማፍረስ ሰላም እና ፍቅር የተመሰረተበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ህዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን የተቸገሩ ወገኖችን በማሰብና ያለውን በማካፈል በአብሮነት እንዲያከብርም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከዚህ አንጻርም ህዝበ ክርስቲያን በኢትዮጵያ አስተማማኝ ሰላም እንዲሰፍን ጥረቱን እንዲያጠናክርም…

                Read More

                  በሀገርአቀፍ ደረጃ በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ የተካሄደዉ የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ::

                  የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና የኢፌድሪ የህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት ከተለያዩ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የህግ ትምህርት ክፍሎች እና የህግ ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት በህግ ጥናቶችና ምርምሮች ላይ አተኩሮ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ ፡፡ በዚህ የምክክር መድረክ ያነጋገርናቸዉ የኢፌድሪ የፍትህና ህግ ስልጠና እና ምርምር ኢኒስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ ምትኩ ጊዶ…

                  Read More

                    የሀገር መከላከያ ሠራዊት ያሰለጠናቸውን ምልምል ወታደሮች በዛሬው ዕለት እያስመረቀ ነው::

                    የሀገር መከላከያ ሠራዊት ህብረት ስልጠና ዋና መምሪያ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች በመመልመል ሲያሰለጥናቸው የቆየውን ምልምል ወታደሮች በዛሬው እየስመረቀ ይገኛል። በመመረቅ ላይ የሚገኙት ምልምል ወታደሮች ሁርሶ፣ ጦላይና ብርሸለቆ በሚገኙ የወታደራዊ ማሰልጠኛዎች ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ናቸው። ሰልጣኞቹ በፍላጎታቸው ወደ መከላከያ ሰራዊት በመቀላቀልና መስፈርቱን በሟሟላት በዛሬው ዕለት በየማሰልጠኛ ተቋሙ በመመረቅ ላይ እንደሚገኙ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አስታውቋል። ተመራቂ ምልምል ወታደሮቹ የአካል…

                    Read More

                      ዜጎች በመንግስት ተቋማት የሚፈልጉትን አገልግሎት በጥራትና በጊዜ ማግኘት ይኖርባቸዋል፡፡

                      የድሬደዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በአስተዳደሩ ካሉ የመንግስት ተቋማት ጋር የ 6ወር የመልካም አስተዳደር ችግሮችን አፈታት በተመለከተ የእቅድ አፈፃጸም ግምገማ አካሄደ ፡፡ በምክክር መድረኩ የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ለማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንደተናገሩት የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ በእቅድ በመመራቱ ተቋማት የሚሰጧቸውን አገልግሎቶች ህዝቡ የሚጠብቀውን አገልግሎት እንዲያገኝ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን…

                      Read More