የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የአይሲቲ ጉባኤ እየተካሄደ ነው::

    ሀገር አቀፍ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአስተዳደር ቢዝነስ ልማትና የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ጉባኤ በድሬዳዋ እየተካሄደ ነው። የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ባዘጋጀው በዚህ ጉባኤ፥ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በዲጂታል መሠረተ ልማት፣ በመረጃ ደህንነትና በቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል። የሳይንስና ከፍተኛ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ፥ በዩኒቨርሲቲዎች የሀብት ብክነትን ለማስቀረት የዲጂታል መሠረተ ልማቶች…

    Read More