በድሬዳዋ አስተዳደር ”የመሬት ማገገም በረሃማነትና ድርቅን መቋቋም” መሪ ቃል የዓለም የአከባቢ ቀን ተከበረ
በስነስርዓቱ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር የአከባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ኃላፊ አቶ አብዱ መሀመድ አባመጋል እንደገለፁት :መሬት እንዲያገግም በማድረግ በረሃማነትና ድርቅን በመቋቋም የተራቆቱ ቦታዎችን በማልማት ከተረጂነት መላቀቅ እና ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር አካባቢን መንከባከብ እንደሚያስፈልግ አስገንዝቧል ። የተጎዱ አከባቢዎችን በልዩ ሁኔታ እንዲያገግም በማድረግ ከድርቅ ስጋትና ከድህነት መውጣት እንደሚቻል በዚሁ ወቅት ተገልጿል ። የምግብ ዋስትናን ለማረገጋጥ የሚቻለው…


