Amharicየብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ አመት የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። direcom1 year ago01 mins የግምገማ መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እየመሩት ይገኛሉ። በአሁኑ ሰአትም የተጠቃለለ የአስተዳደሩ የፓርቲ ስራዎች ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። በኤደን ሳሙኤል ፎቶ:- ሰላም አበበ Post navigation Previous: የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት ዓመት የ 2 ተኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በዛሬው እለት መካሄድ ጀምሯል ።Next: Rubuca 2aad ee sanad miisaaniyeedka 2017 ee xisbiga ayaa laqabanayaa madasha qiimaynta waxqabadka qorshaha shaqo ee xisbiga. Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ የኮሪደር ልማት ለከተማዋ ውብ ገፅታን ከማላበሱ ባሻገር ለከተማ ግብርና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ትልቅ በር ከፍቷል direcom3 days ago2 days ago 0
ሰኔ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ ሳቢያ የተጎዱ ወገኖችን በመደገፍና አካባቢውን መልሶ በማቋቋም ረገድ የድሬዳዋ አስተዳደር እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተጠቁሟል። direcom3 days ago2 days ago 0
”በሀገር ውስጥም በውጭም የሚገኙ የድሬደዋ ወዳጆችና ተወላጆች እያበረከቱ ያለው የበጎ ተግባር ስራዎች የሚመሰገንነው።” – የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር። direcom4 days ago2 days ago 0