የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2017 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ አመት የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

የግምገማ መድረኩንም የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እየመሩት ይገኛሉ።

በአሁኑ ሰአትም የተጠቃለለ የአስተዳደሩ የፓርቲ ስራዎች ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:- ሰላም አበበ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *