ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ
የሚኤሶ ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ሁለት ክልሎችን እና የድሬዳዋ ከተማን እንደሚያስተሳስር የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር የማጎልበት ሚናው ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ ከወደብ ወደ ማዕከላዊ የሀገራችን ክፍል የሚደረጉ…


