“የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል፦” የድሬዳዋ የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ተግባቦት ላይ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በዚህም የስልጠናው ተሳታፊዎች ያለንበትን የዲጂታል ዘመን የሚመጥን ስራዎችን ሰርተን በምን መልኩ ለማህበረሰቡ ማቅረብ እንዳለብን ከስልጠናው እውቀቶችን ጨብጠናል በማለት የተናገሩ ሲሆን፤ የኮሚዩኒኬሽን እና ሚዲያ ተቋማት የዲጂታል ዘመንን የሚመጥን ስራ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ማሳደግ እንደሚገባቸውም…

Read More

ዲጂታል ድሬ የ 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ::

የዲጂታል ድሬ የ 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሂዷል ። በሩጫ ውድድሩ ላይም አዲሱ የቼቼ መተግበሪያ አገልግሎት በሩጫ ውድድሩ ላይ ተሳታፊ ለሆኑ አካላትም ተዋውቋል ። የዲጂታል ድሬ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድሩን የዕለቱ የክብር እንግዳ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም…

Read More

Ogeeyyiin Komunikeeshiniifi sàbqunnamtii Dhaabbilee seektarootaafi Aanaaler Ogummaa waliigaltee Teeknoolojii Dijitaalaa Ammayaatiin Deeggarame Cimsachuudhaan Odeeffannoo Qulqullinaafi Haqummaa qabu Ummata Biraan Gahuu Akka Qaban Ibsame.

Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Qunnamtii Bara Teeknoolojii Dijitaalawaairratti Ogeeyyii Komunikeeshiniifi Sabqunnamtiifi Leenjii Kenne. Teeknoolojiin Dijitaalaa Hojii Waliigalteetiif carraafi gufuu guddaa qabatee dhufuu kan eeran Hogganaan Biiroo Komunikeeshinii Mootummaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Buruk Fallaqaa waltajjicharratti haasaa taasisaniin yeroo ammaa kanatti hojii miidiyaafi Komunikeeshinii haala dhugaafi dhara adda baasuun rakkisuun dhihaachuudhaan soba fakkeessuufi…

Read More

Xafiiska Arimaha warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba ayaa waxa uu siinayaa tababaro la xidhiidha xidhiidhka dadwaynaha iyo xirfadlayaasha isgaadhsiinta oo ku saabsan isgaadhsiinta casriga ah .

Madaxa Xafiiska warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba, mudane Brook Feleqe, ayaa sheegay in xirfadlayaasha xidhiidhka dadweynaha iyo isgaadhsiinta ee hay’adaha dawladda iyo qaybaha kala duwan ee dawladda loo baahan yahay in loo dhiso aqoon iyo xirfad si ay u daboolaan baahiyaha xogeed ee dadweynaha, iyadoo kor loo qaadayo aqoontooda iyo xirfadahooda dhinaca Tignoolajiyada casriga ah….

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙ ኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለህዝብ ግንኙነትና የኮሚዩኒኬሽን ባለሞያዎች በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ተግባቦት ላይ ስልጠና ሰጠ

በመንግስት ተቋማትና ሴክተሮች የህዝብ ግንኙነት እና የኮሙዩኒኬሽን ባለሞያዎች ዘመኑን የዋጀ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ተግባቦት እውቀትና ክህሎት በማሳደግ የህዝቡን የመረጃ ፍላጎት ማሟላት የሚያስችል አቅም ሊገነባ እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደሮ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ገልጸዋል :: ለተግባቦት ስራው የዲጂታል ቴክኖሎጂው መልካም እድል እና ተግዳሮትም በእኩል ደረጃ ይዞ መምጣቱን የገለጹት አቶ ብሩክ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ…

Read More

በምስራቅ አጎራባች ክልሎች የጋራ መድረክ ላይ ለመካፈል በፌዴሬሽን ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ዛሀራ ኡመድ የተመራ ልኡካን ቡድን ድሬዳዋ ከተማ ገባ::

ልዑክ ቡድኑ የድሬዳዋ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በድሬዳዋ አስተዳደር ም/ቤት ም/አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ከሪማ አሊ ፣ በም/ቤቱ ጸሀፊ የተከበሩ አቶ ማርቆስ ባዩህ እና በም/ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የምስራቅ አጎራባች ክልሎች የጋራ መድረክ የክልል መንግስታትን ግንኙነትን ማጠናከር ዓላማ ያደረገ ሲሆን መድረኩ፤የፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች እና የአጎራባች ክልሎቹ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በነገው እለት በድሬዳዋ…

Read More

”የኢትዮጵያን ይግዙ” የንግድ ሳምንት በደማቅ ስነ-ስርዓት ተከፈተ።

የንግድ ሳምንቱን የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ክቡር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ካሳሁን ጎፌ እንዲሁም ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ስነ-ስርዓት ተከፍቷል። የንግድ ሳምንቱ ከነሐሴ 24-29/2017 ዓ.ም ድረስ አዲስ አበባ መገናኛ በጥራት መንደር ቅጥር ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው ቦታ የተለያዩ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎቶች ያስተዋውቃሉ። በንግድ ሳምንቱ ላይ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን…

Read More

የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን የ2017 በጀት አመት እቅድ ክንውንና የ2018 እቅድ የባለድርሻ አካላት ምክክር እንዲሁም ”ፅዱ ኢትዮጵያን እስከ ባህል” የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የባለስልጣኑ ኃላፊ ተወካይ አቶ ማስረሻ ይመር የአየር ንብረት ለውጥ በአለም አቀፍ ደረጃ የሰው ልጆችን እየፈተኑ ከሚገኙ ቀውሶች አንዱ መሆኑን ገልፀዋል። እንደሀገር የአካባቢ ብክለት ችግር የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ በዘላቂነት በፖሊሲና…

Read More

“ታላቁ የህዳሴ ግድባችን እኛ ኢትዮጲያኖች በጋራ በመቆም ሁሉን ማሳካት እንደምንችል ያሳየንበት ነው” ። የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች

ታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ በድል በመጠናቀቁ በከፍተኛ ሁኔታ መደሰታቸውን የድሬዳዋ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ። ግድቡ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ርብርብ ተገንብቶ ለውጤት መብቃቱን ነዋሪዎቹ ገልፀው፤ እኛ ኢትዮጲያኖች በጋራ በመቆም ሁሉን ማሳካት እንደምንችል ማሳያ ነውም በማለት ተናግረዋል። ግድቡ ከኢትዮጵያ አልፎ ለመላ አፍሪካውያን ኩራት መሆኑን የተናገሩት አስተያየት ሰጪዎቹ፤ ግድቡ እኛ ኢትዮጵያኖች በራሳችን ጥረት የተራሳችንን ሀብት መመስረት የምንችልበትን ትልቅ ምዕራፍ የገለጠ…

Read More

አጠቃላዩ የኮሪደር ልማት አሠራር ለመጪው ጊዜ ታላቅ ተስፋ የሚሰጠን ነው። በመጀመሪያው ምዕራፍ በአራት ኮሪደሮች ጀምረን በሁለተኛው ምዕራፍ በስምንት ኮሪደሮች ቀጥለናል። የተጠናቀቀውን እና 12.74 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ከአዲስ ኮንቬንሽን መዐከል-ጎሮ-ቪአይፒ ኤርፖርት ኮሪደር ዛሬ ተመልክተናል። በኮሪደሩ 29 ኪሎሜትር የእግረኛ መንገድ እና 15.27 ኪሎሜትር የብስክሌት መጋለቢያ ተሰርቷል።

ይኽ የኮሪደር ሥራ ሰፋፊ የተሽከርካሪ መንገዶችን፣ ከጎሮ እስከ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አዲስ መንገድ እንዲሁም በአካባቢው ሰፊ የወንዝ ልማትን ያካተተ ነው። ሰባት የስፖርት ማዕከላት፣ የመኪና ማቆሚያዎች፣ የታክሲ እና አውቶቡስ መናኸሪያዎች፣ ካፌዎች፣ የሕዝብ መጸዳጃዎች እና ሌሎች አገልግሎት መስጫዎች የተካተቱበት ነው። እነኚህ ግንባታዎች ሥራ ፈጥረዋል፣ መገናኛ እና መዳረሻዎችን አስፋፍተዋል፣ የከተማዋን መሠረተ ልማት አጠናክረዋል። በሁሉም መስክ ኢትዮጵያ መበርታቷን ቀጥላለች።…

Read More