“በመትከል ማንሠራራት” በሚል መሪ ሃሳብ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተካሄደ::
7ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ተከትሎ የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት፣የድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ከወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ጊቢ ውስጥ ችግኞችን ተክለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩም በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት የሀላፊ ልዩ አማካሪ እና የአስተባባሪ ኮሚቴ አባል አቶ ዮናስ ጥግነህ እንደገለጹት እንደ ሀገር በአንድ ጀምበር 700 ሚሊዮን እንደ አስተዳደር 1.5 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል…


