የወረዳ 3 አስተዳደር የ2017 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት አመት እቅድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ገመገመ
የወረዳ 3 አስተዳደር የ2017 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት አመት እቅድ ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ገመገመ በተጠናቀቀው 2017 በጀት አመትም የወረዳው ህብረተሰብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ስራዎች መሠራታቸው ተገልጿል። በወረዳው በስራ እድል ፈጠራ የኑሮውድነትን ለመቀነስ በቅዳሜ እና እሁድ ገበያ በከተማ ግብርና ምርትና ምርታማነት ከማሳደግ አንጻር የአካባቢውን ሰላም ና ጸጥታ ከማስፈን እንዲሁም…


