Hojiilee Tola-ooltummaa Hojiilee Idilee Waliin Walqabsiisuun Raawwachuun Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

Biiroon Misoomma Maallaqaafi Abbaan Taaytaa Galiiwwan Bulchinsa Dirree Dhawaa waliin Ta’uun Paarkii Dr Kaajaa Art. Alii Birraatti Hojii tolaooltummaa gannaa gaggeessan. Saganticharrattis hojiilee kanneen akka biqiltuu dhaabuu, dhiiga arjoomuufi kanneen biroos kan gaggeeffame yommuu ta’u Hoggantuu Biiroo Misooma Maallaqaafi Dinagdee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mohammed saganticharratti argamuun haasaa taasisaniin hojiin tola ooltummaa kan yeroo…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወረዳ 02 አስተዳደር ጽ/ቤት በ2017ዓም የስራ አፈጻጸምና የ2018 እቅድ ትግበራ ሰነድ ከፈጻሚ አካላት ጋር ተፈራረመ

የተከናወኑ ውጤታማ ስራዎችን በቀጣይ በጀበት አስቀጥሎ ለመጓዝ እና የቀሩ ውስንነት የታየባቸው ተግባራትን ቆጥሮ በመለየት የተሻለ ስኬት ማስመዝገብ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ መሆኑን ያነሱት የወረዳ አስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ምስራቅ፣ የፓርቲና የመንግስት እቅዶችን በጋራ ገምግመን የተግባባኔባቸውን ነጥቦች በቃልኪዳን ሰነድ ማስፈር ያስፈለገው የሚታይ ውጤት ለማስመዝገብና ተጠያቂነትን ለማስፈን ነው ብለዋል ። የወረዳው ካቢኔ አባላትና የዘርፍ ፈጻሚዎች…

Read More

ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቀቀ

“ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞ እንዲሁም የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ላለፍት አራት ቀናት ሲሰጥ ቆይቷል ። በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ቃል በተግባር የተገለጠበት የፓርቲው ያለፉት ዓመታት ጉዞ እንዲሁም በቀጣይ ስኬቶችን ለማስቀጠል…

Read More

Maamulka Degmada 03 ayaa dib u eegis ku sameeyay warbixinta fulinta qorshaha sanad miisaaniyada 2017 iyo qorshaha sanad miisaaniyada 2018 T.I

Waxaa la sheegay in waxqabadyo horumarineed iyo maamul wanaag la fuliyay sanad miisaaniyadeedka 2017 ee dhamaaday si loo xaqiijiyo ka faa’iidaysiga bulshada degmada. Dhanka shaqo abuurka, dhimista saboolnimada, kordhinta wax soo saarka beeraha ee magaalada sabtida iyo Axada, sugida nabadgalyada iyo deegaanka, ka jawaabista su’aalaha horumarka iyo maamulka suuban ee shacabka, ayaa waxaa halkaasi ka…

Read More

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ

የሚኤሶ ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ሁለት ክልሎችን እና የድሬዳዋ ከተማን እንደሚያስተሳስር የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር የማጎልበት ሚናው ከፍተኛ ነው ብለዋል፡፡ ከወደብ ወደ ማዕከላዊ የሀገራችን ክፍል የሚደረጉ…

Read More

Waxaa la dhagax dhigay bilowga waddo xawaare sare leh (Express Way) oo isku xidhaysa Diridhabe iyo Ma’ayso oo ay ku baxayso lacag dhan 62.5 Bilyan oo Birr.

Ra’iisul Wasaare ku-xigeenka JDFI, Mudane Temesgen Tiruneh, ayaa dhagax-dhigay bilowga waddadani oo uu dhererkoodu ka badan yahay 144 Km, halka balaceeduna yahay 33.9 meter. Munaasibadda dhagax-dhigga waxaa ka qayb’galay, Madaxweyne ku-xigeenka Xisbiga Barwaaqo, lehna awood Ra’iisul Wasaare ku-xigeen, Mudane Aadan Faarax Ibraahim, Madaxweynaha DDS, Mudane Mustafe Muxummed Cumar iyo masuuliyiin heer fadaraal ah. Waddadani oo…

Read More

‎Itti Aanaan Muummee Ministeeraa FDRI Obbo Temesgen Xiruneh pirojektii ijaarsa daandii saffisaa Mi’eessoo-Dirree Dhawaa Jalqabsiisan..

‎Sirni jalqabsiisa pirojektii ijaarsa daandii saffisaa Mi’eessoo-Dirree Dhawaa Kan jalqabsiisan Itti-Aanaan muummicha ministeeraa obbo Temesgen Xiruneh fi hoggantoonni ol’aanoon Federaalaa, bulchiinsa Dirree Dhawaa fi naannoolee argamanitti gaggeeffamee jira. ‎ ‎Ijaarsi Piroojektii Daandii Saffisaa Mi’eeysoo – Dirree Dhawaa walitti Hidhamiinsa daldalaa naannawichaafi Hariiroo Ummataafi Ummataaf faayidaa olaanaa qaba jedhan Ministirri Ministeera Magaalaafi Bu’uuraalee misoomaa Aadde Caaltuu…

Read More

በትንሿ ኢትዮጵያ፣ በበረሀዋ ገነት፣ በጉራማይሌዋ የፍቅር ከተማ ድሬ ገብተናል፡፡

በድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ ለከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለከተማው ህዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ፡፡ በቆይታችን የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጨምሮ በከተማዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የስራ ሂደት የምንመለከት ይሆናል፡፡

Read More

የኑሮ ውድነቱን እና የዋጋ ግሽበቱን ለማረጋጋት ‘የኢትዮጵያን ይግዙ’ የንግድ ሳምንት ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ የተዘጋጀው ሁለተኛው “የኢትዮጲያን ይግዙ” የንግድ ሳምንትን በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ተከፍቷል። የንግድ ሳምንቱ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ እንደሚካሄድ የገለፁት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ለአምስት ተከታታይ ቀናት ማለትም ከነሀሴ 12 እስከ ነሀሴ 16/2017 ዓ.ም ድረስ እንደሚቆይ አመላክተዋል።…

Read More

ከመስከረም ጀምሮ ለሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወሰነ::

ከመስከረም 2018 ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት ወስኗል፡፡ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ፤ መንግሥት የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሀገር ዐቅም የሚፈቅደውን ርምጃ እየወሰደ ነው ብሏል፡፡ በዚህም ለመንግሥት ሠራተኛው ተጨማሪ የደመወዝ ማሻሻያ ለማድረግ መንግሥት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ በማሻሻያው ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከብር 4 ሺህ 760 ወደ ብር 6 ሺህ እንዲያድግ ይደረጋል ነው…

Read More