ኢትዮጵያ ወደ ምግብ ሉዓላዊነት ከፍታ

መንግስት ለ2017/18 ምርት ዘመን ብቻ ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 84 ቢሊዮን ብር ድጎማ አድርጓል፡፡ የማዳበሪያ ፍላጎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መጥቷል፡፡ የዘንድሮዉን እንደ አብነት ካነሳን ከአምናዉ ፍላጎት ጋር ሲነጻጸር የ4 ሚሊዮን ኩንታል ብልጫ አለዉ፡፡ እንደ ሀገር ለማዳበሪያ ግዥ ከምናወጣዉ ወጪ በተጨማሪ ለትራንስፖርት አገልግሎት የምንከፍለዉ ዋጋ የዉጭ ምንዛሬ አቅማችንን ለዘመናት እያሟጠጠ በሀገር ኢኮኖሚ ላይም አሉታዊ ጫና እየፈጠረ…

Read More

“ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር የወረዳና የክላስተር የብልፅግና ፓርቲ ህብረት አባላት ተካሄደ።

በመድረኮቹ ላይ ባለፉ የለውጥ ዓመታት በፓርቲና በመንግስት ጠንካራ አመራር ሁለንተናዊ ብሔራዊ አቅምን በማጠናከር ከሀገር ውስጥና ከውጭ የተጋረጡ ፈተናዎችን በመቋቋም በርካታ አኩሪ ስኬቶች መቀዳጀት መቻሉን አጉልቶ ማሳየት እንደሚገባ ተገልጿል። የምክክር መድረኩ የወረዳና የክላስተር ህብረት አባላት በሀገራዊ ቀጣይ የእድገት ጉዞ ላይ የጠራ ግንዛቤ የጨበጡበትና በሁሉም መስክ በሀገራዊ ለውጡ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ አቅም የፈጠሩበት ሆኗል። ሲካሄድ በቆየው ውይይትም…

Read More

Xafiiska Arimaha warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba ayaa magaalada Harar ku qabtay tababaro hal ku-dheggiisu yahay Warbaahinta Dijital ah oo loogu talagalay Xidhiidhka Dadweynaha iyo Xirfadlayaasha Warbaahinta ee Hay’adaha Maamulka.

Waxaa la gaaray waqtigii la fahmi lahaa baaxadda iyo saameynta ballaaran ee baraha bulshada, kuwaas oo awood u yeeshay inay soo jiitaan xitaa xarumaha warbaahinta rasmiga ah, iyagoo si joogto ah u cusbooneysiiya iyaga oo kasbanaya soo dhaweyn iyo sumcad ballaaran oo adduunka oo dhan ah. Tababarkan ayaa loo diyaarinayaa in loo baahan yahay in…

Read More

“Miidiyaa Dijitaalawaa Waliigaltee Olaa’aanaaf!” Mataduree Jedhuun Leenjiin Ogeeyyii Komunikeeshiniifi Miidiyaa Bulchinsa Dirree Dhawaatiif Kenname.

Biiroon Dhimmoota Komunikeeshinii Bulchinsa Dirree Dhawaa Mataduree “Miidiyaa Dijitaalawaa Waliigaltee Olaa’aanaaf!”jedhurratti Ogeeyyii Miidiyaa,fi komunikeeshinii dhaabbilee mootummaafi Ogeeyyii Qunnamtii Hawaasaaf leenjii dandeettii cimsuu Kenne. Leenjichi Akkaataa Miidiyaa fi Kumunikeeshinii Tajaajilaa Ummataaf oolchuun danda’amuufi akkaataa Hojiileen Miidiyaafi Komunikeeshinii nageenyaafi birmadummaa biyyaa eegeen naamusaan adeemsifamuu akka qabuufi karooraan deeggaramuu akka qabanirratti sanadni leenjii dhihaachuun Marion bal’aan taasifameeti jira….

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በአስተዳደሩ ለሚገኙ ተቋማት ቢሮዎች የህዝብ ግንኙነትና የሚዲያ ባለሞያዎች ዲጂታል ሚዲያ ለላቀ ተግባቦት በሚል መሪ ቃል በሐረር ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል

በየጊዜው እየዘመኑና ለአጠቃቀም ያላቸው ቅለትና ምቹነት በመላው አለም ሰፊ ተቀባይነትና ተወዳጅነትን በመቀዳጀት ዓለማቀፍ ገናን መደበኛ የሚዲያ ተቋማትን ሳይቀር ወደራሳቸው መሳብ የቻሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ያላቸውን ሰፊ የተደራሽነት ሽፋንና የተጽእኖ ፈጣሪነት አቅምን በመገንዘብ አብሮ መጓዝ የሚያስችል እውቀትና ክህሎት መጨበጥ ጊዜው የግድ የሚለው በመሆኑ ይህ ስልጠና መዘጋጀቱን ነው የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የመረጃ ማፍራት እና ማብቃት…

Read More

30 ተቋማትን ያስተሳሰረው መተግበሪያ በድሬዳዋ…

በድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን በማስተሳሰር የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ”ቼቼ” የተሰኘ መተግበሪያ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አብዱላዚዝ ሻፊ እንዳሉት÷ ወጣቶችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ከማብቃት ባለፈ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና 7 ሺህ 832 ወጣቶችን ለማሰልጠን ታቅዶ ከ14 ሺህ በላይ ወጣቶች ሥልጠናውን እንደወሰዱ ተናግረዋል፡፡ ስልጠናውን የወሰዱ…

Read More

“በሀገሪቱ እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ስራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግናን አይቀሬነት የሚያረጋግጡ ናቸው..” አቶ ብሩክ ፈለቀ የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር !ድሬዳዋ የብልጽግና ተምሳሌት በሚል መሪ ሀሳብ የፓርቲው ያለፉት ዓመታት ጉዞዎችና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር መንግሰት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፣ፋይናስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣ ወጣቶች እና እስፖርት ኮሙሽን እንዲሁም የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ የብልጽግ ህብረት አባላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደዋል። በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መድረክ የቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

Waxaa Lagu Qabtay Isbahaysiga Barwaaqo ismaamulka Diridhaba Madal Halku dhigeedu ahaa “U badalka Itobiya Dal Ku Dayasho mudan” ayaa lagaga hadlay Socdaalkii Xisbiga Barwaaqo ee Sanadihii lasoo dhaafay iyo Dhinacyada diirada lagu saari doono sanadaha soo socda.

Xafiiska Arrimaha warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba Waxaa maanta lagu qabtay xarunta Isbahaysiga Barwaaqo ee ismaamulka Diridhaba madal halku dhigeedu yahay “In Itoobiya loo bedelo dal ku dayasho mudan” ayaa lagaga hadlay socdaalkii sannadihii la soo dhaafay ee xisbiga barwaaqo iyo dhinacyada uu diirada saarayo sanadaha soo socda. Xubnaha Isbahaysiga ee ka soo qayb galay…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከሀምሌ ወር ግብር ከፋዮች ለመሰብሰብ ካቀደው ዕቅድ 90 ፐርሰን ማሳካት ማቻሉን አስታወቀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ከገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳሪክተር አቶ አብዱሰለም መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከሀምሌ ወር ግብር ከፋዮች ለመሰብሰብ ካቀደው ዕቅድ 90 ፐርሰን ማሳካት መቻሉን በሰጡት ጋዜጣዊ መቅለጫ ገልፀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ የመፈፀም አቅሙ እና አገልግሎት አሰጣጡ በላቀ ደረጃ እየጨመረ እንደሚገኝ አቶ አብዱሰላም ተናግረው፤ ተቋሙ የዘንድሮ የሀምሌ ወር የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮችን ከሀምሌ…

Read More

ትክክለኛ የሆነ የፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኮፒ ከ”ፋይዳ ID” ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ ፣ ከሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ እንዲሁም ከድረ ገጽ ካወረዱ በኃላ በፎቶ ሾፕ አልያም በህገወጥ መንገድ የሌላን ሰው መረጃ በማስመሰል እና መረጃን በመለወጥ የፋይዳ ካርድን አስመስሎ ማተምም ሆነ ለአገልግሎት መጠቀም ህገወጥ ድርጊት እንደሆነ ያውቃሉ?

የእርስዎን ማንነት የሚገልጽ ትክክለኛውን የፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኮፒ ከላይ ከተጠቀሱት አማራጮች አውርዳችሁ እንድትይዙ እና ለአገልግሎት እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።

Read More