Gamtaan Paartii Badhaadhinaa kan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa mariin gaggeessan.

‎Bulchinsa Dirree Dhawaatti Miseemsonni Gamtaa Paartii Badhaadhinaa kan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Itoophiyaan gara Biyya Fakeemyaatti, Dirreen Dhawaa gara fakkii Badhaadhinatti Mata-duree jedhuun Mariin gaggeessan. ‎ ‎Waltajjii kana irratti Hooganaan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruuk Falaqaa akka jedhanitti Biyya yeenya Itoophiyaa Hiyyummaa keessaa baasuun Seenaa waggoota dheeraaf ture jijjiiruuf Paartii…

Read More

ቼቼ የተሰኘ አገልግሎት አሰጣጥን የሚያሳልጥ መተግበሪያ ይፋ ሆነ::

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽንና ንግድ ባንክ በተገኙበት የድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን ያስተሳሰረ ከ500 በላይ አገልግሎት የሚሰጥ ቼቼ አፕልኬሽን በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በማብሰሪያ መድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጌታቸው በተለያየ ጊዜያት ተቋማት በራሳቸው ባልተቀናጀ መልኩ የተለያዩ መተግበሪያዎችን እንደሚሰሩ ገልፀው፤ ቼቼ መተግበሪያ ግን አሁን ላይ ያሉትን በአንድ ማዕቀፍ አያይዞ በመሰራቱ…

Read More

ዲጂታል ድሬን የሚያፋጥኑ አበረታች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ

በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ የተመራው ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እንዲሁም በመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ እና በአስተዳደሩ ድጋፍ የተገነባውን የእመርታ ቤተ-መፅሀፍ ተዘዋውረው ጎበኙ ። በዚህም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ዲጂታል ድሬን የሚያፋጥኑ አበረታች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ መመልከታቸውን ገልፀው፤ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በሪፎርም ያከናወናቸው ስራዎች አበረታች…

Read More

“ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር ብልፅግና ህብረት አባላት ተካሄደ

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፧ በዛሬው እለት “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር ብልፅግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ አካሄደዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የህብረት አባላት በሀገራዊ ቀጣይ የእድገት ጉዞ ላይ የጠራ ግንዛቤን እንዲጨብጡና ለሀገራዊ ለውጡ በሁሉም መስክ የበኩላቸውን ሚና…

Read More

ኢትዮጵያ ባለራዕይ መሪ አላት – አሊኮ ዳንጎቴ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና በኢትዮጵያ ብልፅግናን እውን ለማድረግ በስፋት ግብርና ላይ እየሠሩት ያለው አስደናቂ ሥራ ባለራዕይ መሪ መሆናቸውን ማረጋገጫ ነው ሲሉ ናይጄሪያዊው ባለሀብት አሊኮ ዳንጎቴ ተናገሩ፡፡ ሚስተር ዳንጎቴ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ እና በዳንጎቴ ግሩፕ መካከል የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክስ የድርሻ ስምምነት በተፈረመበት ወቅት ንግግር አድርገዋል፡፡ ስምምነቱን አስመልክተውም እንደተናገሩት እስከ 3 ሚሊዮን…

Read More

Waxaan si dhab ah u aragnay in Diridhaba ay tahay magaalo soo dhawayn leh” Wasiirka Hal abuurka iyo Tignoolajiyada Beliko Molla (PhD)

Iyadoo Wasaaradda Hal-abuurka iyo Tignoolajiyada, Hay’adaha Gobolka iyo kuwa masuulka ka ahba ay magaalada Diridhaba ku qabteen madal dood wadaag ah oo ku saabsan meel marinta qorshaha sanad miisaaniyeedka 2017ka iyo qorshaha sanad miisaaniyadeedka 2018ka. Maamulka Diridhaba ayaa hadyad jacayl ah gudoonsiiyay marti sharaftii Diridhaba u timid ka qayb galka madashaasi. Sidaasi darteed, waxa halkaasi…

Read More

ድሬ እንግዳ ተቀባይ ከተማ መሆኗን በተግባር አይተናል” ፦የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የክልል እና ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የጋራ የውይይት መድረክ በድሬዳዋ ከተማ እያካሄደ ሲገኝ፤ በመድረኩ ለመሳተፍ ወደ ድሬዳዋ ለመጡ እንግዶች የድሬዳዋ አስተዳደር የፍቅር መግለጫ ስጦታ አበርክቷል። በዚህም ስጦታውን ያበረከቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽፈት ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ድሬዳዋ የአብሮነት፣ የፍቅር እና የመተሳሰብ…

Read More

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2018 በጀት አመት እቅድ የፊርማ ስነ- ሰርዓት አከናወነ

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ከስራ ክፍሎች ዳይሬክተሮች ጋር የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውኗል። የ2018 በጀት አመት እቅድ ከቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ ጋር የስራ ክፍሎች ዳይሬክተሮች የፊርማ ሰነ-ስርዓት አከናውነዋል። በፊርማ ስነ-ስርዓቱ የቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ፈለቀ የኮሙዩኒኬሽን ስራዋችን ለማዘመን በቴክኖሎጂ በመታገዝ የተጀመሩ ስራዋችን በማጠናከር ስራዎች በቀጣይም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉና ያሉ ውስንነቶች ትኩረት…

Read More

Komishiniin Dargaggootaa fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa bara baajata 2017tti hojiin milkaawaa hojjachaa ture cimsee akka itti fufu beeksise

Komishiniin Dargaggootaa fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa gamaaggama raawwii karooraa kan bara baajata 2017 fi waltajjii orienteeshinii karoora bara 2018 qooda fudhattoota dhaabbatichaa waliin gaggeesseera. Waltajjicharratti kan argaman Komishinarri Komishinii Dargaggootaa fi Ispoortii Bulchiinsa Dirree Dhawaa obbo Kaalid Mohaammad akka ibsanitti dhaabbatichi bara 2017 hojiiwwan jajjabeessaa hedduu raawwachuu isaa; keessattuu damee ispoortiitiin hojiiwwan kubbaa miilaa…

Read More