” እምርታ እና ማንሰራራት ” በሚል መሪ ሀሳብ ታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን አስመልክቶ በዛሬው እለት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሂዷል ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ባዘጋጀው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ የመንግስት ሰራተኞች እንዲሁም የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ተሳታፊ ሆነዋል ።


